Fana: At a Speed of Life!

በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ መያዙን ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ግምታዊ ዋጋቸው 33 ሚሊየን 842 ሺህ 600 ብር የሆኑ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች…

የመዲናዋ አስተዳደር በ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና በ2015 የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ላይ እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የ2015 የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች ግምገማ እና ውይይት እየተካሄደ ነው። መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ በብልጽግና ፓርቲ…

አየር መንገዱ ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር የአውሮፕላኖችን እግር መለዋወጥ የሚያስችል ስምምነት ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ማረፊያ እግሮች መለዋወጥ የሚያስችል ስምምነት ከቦይንግ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ÷ አየር መንገዱ በቦይንግ 787 ድሪምላይነር…

በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ከፌደራል የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ

የነበወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ከፌደራል የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ከፌደራል የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ የህወሃት ጁንታ ቡድን አባላት፣ የጋምቤላ ነፃነት ግንባር (ጋነግ)፣ የጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ…

የሶማሌ ክልል መንግስት የ2015 ረቂቅ በጀት ከ31 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ካቢኔ ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2015 ዓ.ም የክልሉ መንግስት ረቂቅ በጀት 31 ቢሊየን 687 ሚሊየን ብር እንዲሆን የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ አፀደቀ። በሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን…

ቤተክርስቲያኗ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ20 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ወገኖች የ20 ሚሊየን 863 ሺህ ብር ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አደረገች፡፡ ቤተክርስቲያኗ ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ነው ድጋፉን…

በመዲናዋ ህገ ወጥ ሽጉጥ እና ጥይት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ባደረጉት ክትትል ህገ ወጥ ሽጉጥና ጥይት መያዛቸውን አስታወቁ ፡፡ በቅንጅት በተደረገው ክትትል ሊፋን 620 በሆነ የቤት መኪና ውስጥ 31 ሪታይ ፋልኦን ሽጉጥ፣ 490 የኢኮልፒ እና 94…

በአትሌቲክሱ የተገኘውን ድል በሌሎችም በመድገም የጋራ ሀገርን ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል- ሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሌቲክሱ ዘርፍ የተገኘውን ድል በሌሎች ዘርፎች በመድገም የጋራ ሀገርን ለመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል ሲል ሻለቃ አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ ገለጸ፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በመካሄድ ላይ ባለውየአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በአሸናፊነት ከዓለም ቁንጮ…