በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ ተያዘ
አዲስ አበባ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ የነበረ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ወርቅና የውጭ ሀገራት ገንዘብ መያዙን ጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ግምታዊ ዋጋቸው 33 ሚሊየን 842 ሺህ 600 ብር የሆኑ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች…