Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ውጥረት እያባባሰች ነው አለች ኢራን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ያልተሳካላትን ኢራን-ጠል ፖሊሲዋን መሰረት በማድረግ በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ውጥረት እያባባሰች ነው ሲል የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሰሞኑን በቀጠናው ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ የኢራን የውጭ…

የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራቱ ህንጻዎችን ለማሞቅ እና ለማቀዝቀዝ የሚጠቀሙትን ጋዝ እንዲቀንሱ ሊጠይቅ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን በቀጣይ ሣምንት ሀገራቱ ለቁጠባ ሲባል ህንጻዎችንም ሆነ ቢሮዎቻቸውን ለማሞቅ እና ለማቀዝቀዝ የሚጠቀሙትን ጋዝ መጠን እንዲቀንሱ ሊጠይቅ መሆኑን ኤ ኤፍ ፒ ተመለከትኩት ያለውን ሠነድ ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡ ኮሚሽኑ የሩሲያ…

የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ለልማት ሥራው እንቅፋት እንዳይሆን እንሠራለን – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ለልማት ሥራው እንቅፋት እንዳይሆን በልዩ ትኩረት እንሠራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

የደቡብ ክልል መስተዳድር ም/ቤት በ2015 ዓ.ም በጀት ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓት ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በ245ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2015 ዓ.ም በጀት ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓት ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።   መስተዳድር ምክር ቤቱ ከፌደራል መንግስት ለ2015 በጀት ዓመት የተመደበለትን…

1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ÷ 1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው…

አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የህይወት ዘመን ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር ፍላይት ግሎባል የተሰኘ የእንግሊዝ ኩባንያ የህይወት ዘመን ሽልማት አበርክቶላቸዋል፡፡ ፍላይት ግሎባል "ኤርላይን ቢዝነስ "…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮቹን እየመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የአመራሮች ምርጫ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የተቋማዊ ለውጥና አንድነት 2ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባኤው ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ ተወካዮች የተገኙ ሲሆን…

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የጠበቀ ቅንጅት በመፍጠር በሀገራቱ ድንበር መካከል የታጠቁ ሃይሎች እንዳይንቀሳቀሱ እንደምትከላከል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የጠበቀ ቅንጅት በመፍጠር በሀገራቱ ድንበር መካከል የትኛውም የታጠቁ ሃይሎች እንዳይንቀሳቀሱ እንደምትከላከል የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የሱዳን መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀኔራል…

አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፤ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያን የቆዬ ወዳጅነት ለማጠናከር በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግን ጋር ተወያዩ፡፡ ኢትዮጵያና ኮሪያ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው በውይይቱ…

የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ። በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለተሰንበት ግደይ ሄለን ኦቢሪን በክርን መታታለች በሚል ኬንያ ለዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቅሬታ…