Fana: At a Speed of Life!

አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የህይወት ዘመን ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ ላሳዩት የላቀ አመራር ፍላይት ግሎባል የተሰኘ የእንግሊዝ ኩባንያ የህይወት ዘመን ሽልማት አበርክቶላቸዋል፡፡ ፍላይት ግሎባል "ኤርላይን ቢዝነስ "…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮቹን እየመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የአመራሮች ምርጫ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የተቋማዊ ለውጥና አንድነት 2ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባኤው ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ ተወካዮች የተገኙ ሲሆን…

ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የጠበቀ ቅንጅት በመፍጠር በሀገራቱ ድንበር መካከል የታጠቁ ሃይሎች እንዳይንቀሳቀሱ እንደምትከላከል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር የጠበቀ ቅንጅት በመፍጠር በሀገራቱ ድንበር መካከል የትኛውም የታጠቁ ሃይሎች እንዳይንቀሳቀሱ እንደምትከላከል የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የሱዳን መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀኔራል…

አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፤ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያን የቆዬ ወዳጅነት ለማጠናከር በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግን ጋር ተወያዩ፡፡ ኢትዮጵያና ኮሪያ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት እንዳላቸው በውይይቱ…

የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በለተሰንበት ግደይ ላይ ያቀረበው ክስ ውድቅ ተደረገ። በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች ለተሰንበት ግደይ ሄለን ኦቢሪን በክርን መታታለች በሚል ኬንያ ለዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቅሬታ…

በጤናው ዘርፍ የሚሠሩ የፈጠራ ሥራዎች ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈጠራ ሥራ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እንዳለው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሊያ በአምስት አመቱ የጤና ስትራቴጂክ ዕቅድ ጥራት ያለው አገልግሎት በማጎልበት የተሻለ ጤና…

ሩሲያ ከዩክሬን ለሚከፈትባት ጥቃት ከባድ አፀፋዊ ምላሽ ትሰጣለች – ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚዳንት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ዩክሬን ሀገራቸው ላይ ጥቃት ከከፈተች አፀፋዊ ምላሹ እጅግ የከፋ እንደሚሆን አስጠነቀቁ። ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ አንዳንድ የዩክሬን ባለሥልጣናት ሩሲያን ለማስፈራራት በመገናኛ ብዙኃን መግለጫዎችን ሲሰጡ…

የቀጠለውን የአሸባሪዎቹን የወያኔ እና የሸኔ ጋብቻ ያጋለጠው ቃለ መጠይቅ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአሸባሪዎቹ የህወሓት እና ሸኔ ያልተቀደሰ ጋብቻ አሁንም የቀጠለ መሆኑን ያጋለጠ ቃለ መጠይቅ በቅርቡ በአንድ የወያኔ ጉዳይ ፈፃሚ የሆነ የኦን ላይን ሚዲያ ተካሂዷል፡፡ በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጁት…

የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ከ500 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ 500 ሚሊየን 44 ሺህ የአሜሪካን ዶላር መመዝገቡ ተገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከክልሎች፣ የከተማ አሥተዳደር እና ተጠሪ ተቋማት ጋር በ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና በ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በአለታ ወንዶ ከተማ የተሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በአለታ ወንዶ ከተማ የተሰሩ የመንገድ መሰረተ ልማዶችን ጎብኝተዋል። የክልሉ ሕዝብ በግንባር ቀደምትነት የልማት ጥያቄ ከሚያነሳቸው ጉዳዮች መካከል…