Fana: At a Speed of Life!

አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ጋር በመሆን በጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አስጀምረዋል። በጅግጅጋ ከተማ ዛሬ በተጀመረው የክረምት የበጎ ፈቃድ ስራ 30 የአቅመ…

በጋና ገዳይ የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋና በተላላፊነቱ እና በገዳይነቱ ከኢቦላ ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው የሚነገርለት የማርበርግ ቫይረስ መከሰቱን ገለጸች፡፡ በጋና ደቡብ አሻንቲ ግዛት ሁለት ሰዎች በቫይረሱ ከተጠቁ በኋላ ሆስፒታል ደርሰው ሕይወታቸው እንዳለፈም ነው የተመላከተው፡፡…

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም በደሴ ከተማ ጦሳ ተራራ ላይ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በማካሄድ ላይ ነው። በወሎ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በተካሔደው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ በክልሉ የሚገኙ የአሥሩም…

በበጀት ዓመቱ ከ15 ሺህ 400 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኤሌክትሪክ ኃይል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከ15 ሺህ 400 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ገለጸ፡፡ በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው÷በ2014 በጀት ዓመት 17 ሺህ 953 ጊጋ ዋት…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሦስት የፍጻሜ ውድድሮች ትሳተፋለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ የሚገኘው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬም ቀጥሎ ሲካሄድ ኢትዮጵያ በሦስት የፍጻሜ ውድድሮች ትሳተፋለች፡፡ በዚህም መሰረት ቀን 10:15 በሚካሄደው የሴቶች ማራቶን ፍጻሜ ጎይቲቶም ገብረስላሴ፣ አባበል የሻነህ እና…

የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድሮችን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በጋራ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የሁለቱን ክልሎች ለማስተሳሰር ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

በሲዳማ ክልል የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የ2014 ዓ.ም ወጣቶች ክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አገልግሎት ዛሬ ተጀምሯል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ መርሐ ግብሩን በአለታ ወንዶ ከተማ በአቅመ ደካሞች የቤት እድሳት በማስጀመር በይፋ ከፍተዋል። በመርሐ ግብሩ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ በአንድ ጀምበር 400 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ በክልሉ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የዘንድሮውን ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምሥራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የግብርና…

በታንዛኒያ እስር ላይ የነበሩ 126 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ እስር ላይ የነበሩ 126 ኢትዮጵያውያን ከእስር ተፈተው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ታንዛኒያን አቋርጦ ወደ ደቡብ አፍሪካ በሚደረግ ሕገ ወጥ ጉዞ በርካታ ኢትዮጵያውያን በታንዛኒያ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ኡጋንዳ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ኡጋንዳ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች። ውድድሩን ኡጋንዳዊው አትሌት ጆሽዋ ቼፕቴጌ አሸንፏል። እስከ ፍፃሜው ብርቱ ፉክክር ካደረጉት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች መካከል ሰለሞን ባረጋ አምስተኛ…