አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብርን አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ጋር በመሆን በጅግጅጋ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አስጀምረዋል።
በጅግጅጋ ከተማ ዛሬ በተጀመረው የክረምት የበጎ ፈቃድ ስራ 30 የአቅመ…