Fana: At a Speed of Life!

የሃይማኖት አባቶች በሐረሪ ክልል የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች እና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጽድተዋል። በጽዳት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በበዓላት ወቅት አንዱ የሌላውን…

ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንዲሆን የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን እየሰራ ነው- ወ/ሮ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንዲሆን የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን እየሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሁሪያ አሊ ገለፁ የባለ-ብዙ ባለድርሻ አካላት አማካሪ ቡድን የተለያዩ…

የግንባታ ማስጀመሪያ እና የሕንጻ መጠቀሚያ ፈቃድ አገልግሎት በኦን ላይን መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የግንባታ ማስጀመሪያ እና የሕንጻ መጠቀሚያ ፈቃድ አገልግሎቶችን በኦን ላይን መስጠት ጀመረ። ባለስልጣኑ ለተገልጋዮች ፈጣንና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የዝውውር መስኮት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የ2015 ዓ.ም የውድድር ዘመን የመጀመሪያው የዝውውር መስኮት ዛሬ ተከፍቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ዛሬ ሲከፈት ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾቹን የግሉ ማድረጉን አስታውቋል። ቡናማዎቹ የአማካይ…

አምባሳደር ሽብሩ ከታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከታንዛንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሊብራታ ሙላሙላ እና ከታንዛንያ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ሃማድ ማሱን ጋር በወቅታዊ እና የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷…

7 የብረታ ብረት ንግድ ድርጅቶች ከ638 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ግብር መሰወራቸውን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት የብረታ ብረት ንግድ ድርጅቶች ከ638 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ግብር መሰወራቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ባካሄደው ምርመራ እንደደረሰባቸው አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷…

ምክር ቤቱ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የቀረበውን አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ከሰዓት ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አፅድቋል። የሕግ፣ ፍትሕ እና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እፀገነት…

የጃፓን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   የጃፓን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጥይት ተመተው ሆስፒታል ገቡ። አቤ፥  ናራ በተባለች ከተማ  የአንድ እጩ ቅስቀሳ ላይ ንግግር በማድረግ ላይ እያሉ ነው ከኋላ በጥይት የተመቱት። የዓይን እማኞች ሺንዞ አቤ ከኋላቸው እንደተመቱ…

ኢትዮጵያ ለድህረ ግጭት ማገገሚያ የሚውል ወሳኝ የሚባል የፋይናንስ ድጋፍ እንዲደረግላት ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ከገጠማት ቀላል የማይባል ኪሳራ ለመውጣት እና ለመልሶ ግንባታ ዓለም ባንክና ሌሎች አጋር አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን…