የሃይማኖት አባቶች በሐረሪ ክልል የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጸዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች እና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የኢድ አል-አድሀ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ በጋራ አጽድተዋል።
በጽዳት መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በበዓላት ወቅት አንዱ የሌላውን…