Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል የፍራፍሬ ችግኞችን መትከል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ አራተኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ዘመቻ በወላይታ ሶዶ ተጀመረ። የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በክልሉ ያሉ ተቋማት የማህበረሰቡን ሕይወት በሚቀይር ስራ መበርታት…

የኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የደቡብ ክልል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር ጁሃር ሙሳ÷ በክልሉ…

ኮንጎ እና ሩዋንዳ ጸባቸውን አርግበው ግንኙነታቸውን ወደ ቀድሞው ለመመለስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት ለማርበብ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ወደ ቀድሞው ለመመለስ ተስማምተዋል፡፡ ሀገራቱን በሩዋንዳ ያሸማገሉት የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንኮ ሲሆኑ ፥ በሁለቱ ሀገራት…

የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ሲሰጥ የነበረው የ2014 ዓም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ አመለወርቅ ህዝቅኤል…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 25 ሺህ 491 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በእጣ አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ14ኛው ዙር የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ ̎ለረጅም አመታት ገንዘባችሁን እየቆጠባችሁ የመኖሪያ ቤት ባለቤት…

የጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በተፈጸመባቸው ጥቃት ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በተፈጸመባቸው ጥቃት ህይወታቸው አለፈ። ሺንዞ አቤ በናራ ከተማ በዕጩ ቅስቀሳ ወቅት ከኋላቸው በጥይት ተመተው ሆስፒታል መግባታቸው ይታወሳል። በሆስፒታል ጥብቅ የህክምነናክትትል…

1 ሺህ 443ኛው የዒድ አል አድሃ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታና ደህንነት አካላት ጋር በመቀናጀት 1 ሺህ 443ኛው ዒድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የእስልምና እምነት ተከታዮች በዓሉ በሰላም እንዲከበር…

የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ቾቪን ተጨማሪ የ20 አመት እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ቾቪን በቀረበበት ክስ ተጨማሪ የ20 አመት እስራት ተፈርዶበታል፡፡ የሚኒያ ግዛት ፖሊስ የሆነው ዴሬክ ቾቪን ጆርጅ ፍሎይድን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉን ተከትሎ የ22 አመት እስራት ተፈርዶበታል። ከግድያ ወንጀሉ በተጨማሪ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የዶዶላ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ከ350 ሚሊየን ብር ላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የዶዶላ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት መርቀዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ ስራ ደም ለገሱ። በደም ልገሳው የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች ተሳትፈዋል። የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ በደም…