በከተሞች የመሠረተ ልማት እቅዶችን ውጤታማ ለማድረግ ሰፊ ጥረት ተደርጓል -አቶ ተስፋዬ ይገዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተሞች የተጓተቱ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ ዘርፈ ብዙ ስራዎች ማከናወን ተችሏል ሲሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ ተናገሩ፡፡
በደቡብ…