Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ሲያካሂድ የነበረውን ውይይት የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ አጠናቋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራትን በደብረ ብርሃን ከተማ ባካሄደው ውይይት…

ወጣቶች አገር ለማፍረስ የሚሹ ኃይሎችን በጋራ በመመከት ለመጪው ትውልድ የበለጸገችና ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ማስረከብ ይኖርባቸዋል – ዶክተር ዓለሙ…

አዲ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች አገራቸውን እያለሙ አገር ለማፍረስ የሚሹ ኃይሎችን በጋራ በመመከት ለመጪው ትውልድ የበለጸገችና ሰላሟ የተረጋገጠች ሀገር ማስረከብ ይኖርባቸዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል እና በፓርቲው የሲቪክና ፖለቲካ ፓርቲዎች ዘርፍ…

የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል የማያሰሩ የሕግ ማዕቀፎች መሻሻል እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል የማያሰሩ የሕግ ማዕቀፎች መሻሻል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን በሚመለከት በሐዋሳ ከተማ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

አጫጭር የዝውውር ዜናዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ እግር ኳስ ክለቦች በቀጣዩ የውድድር ዘመን ተጠናክረው ለመቅረብ በዝውውር ገበያው በስፋት እየተሳተፉ ነው። ቀደም ሲል ኧርሊንግ ሃላንድን ከቦሩሲያ ዶርትመንድ ያስፈረመው የእንግሊዙ ሻምፒዮን ማንቼስተር ሲቲ÷…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1ሺህ 59 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን የመመለስ ሥራ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 59 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመለሱት መካከል÷ 63 ሕጻናት፣ 196 ሴቶች እና 800 ወንዶች…

ሩሲያ አርክቲክ አካባቢ ከፍተኛ የነዳጅ ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአርክቲክ አካባቢ በሚገኘው ፔቾራ ባሕር 82 ሚሊየን ቶን የሚገመት የነዳጅ ዘይት ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች፡፡ ነዳጁን ያገኘው በሩሲያ መዲና ሞስኮ መቀመጫውን ያደረገው “ሮስኔፍት” የተሰኘ የሀገሪቷ የነዳጅ ኩባንያ መሆኑን አር ቲ ዘግቧል፡፡…

የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት አካዳሚ በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከዓለም አዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ባገኘው ድጋፍ የአዕምሯዊ ንብረት ግንዛቤን ለማሳደግ የላቀ ድርሻ እንዳለው የታመነበትን የአዕምሯዊ ንብረት አካዳሚ በይፋ ከፈተ፡፡ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ…

በኮፐንሄገን የታጠቀ ግለሰብ በከፈተው ተኩስ ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴንማርክ ኮፐንሄገን የታጠቀ ግለሰብ በከፈተው ተኩስ ሰዎች መገደላቸው የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በደረሰው ጥቃት የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአራት ሰዎች ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል ነው የተባለው፡፡ ፖሊስ ድርጊቱ…

በውሃ፣ በምግብ እና ኢነርጂ ዋስትና ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በውሃ፣በምግብ እና ኢነርጂ ዋስትና ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው ፍሎሪዳ ኢንተርናሽናል ዩኒቨርስቲ ከአፍሪካ የውሃ ማኔጅመንት ልኅቀት ማዕከል እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን የተዘጋጀ…

የ2ኛው ዙር ከኢድ-እስከ- ኢድ ጉዞ ወደ አገር ቤት መርሐ ግብር ተሳታፊዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛው ዙር ከኢድ-እስከ- ኢድ ጉዞ ወደ አገር ቤት አከባበር ስነ-ስርዓት ተሳታፊዎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር…