ኢትዮጵያን ለነገው ትውልድ ስናስረክብ ምቹ የመኖሪያ አካባቢን በመፍጠር መሆን አለበት- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለነገው ትውልድ ስናስረክብ ምቹ የመኖሪያ አካባቢን በመፍጠር ጭምር መሆን አለበት ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት÷ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በተገኙበት የአካባቢ ማስዋብ…