Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በክልል ደረጃ 4ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተካላ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢሉ አባቦር ዞን ያዮ ወረዳ በክልል ደረጃ አራተኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተካላ አስጀመሩ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የጅግጅጋ መብራት ኃይል ማስፋፊያ ፕሮጀክትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዕሰ ማሌ ክልል ዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የጅግጅጋ ከተማ የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን በይፋ መርቀዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የጅግጅጋ ከተማ…

ሕግ ሊወጣላቸውና መሻሻል የሚጠይቁ ጉዳዮች ውይይት እየተደረገባቸው ሲወጡ ለሀገረ መንግሥት ግንባታው ጠንካራ ምሰሶ ይሆናሉ- አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕግ ሊወጣላቸውና መሻሻል የሚጠይቁ ጉዳዮች በጥናት እየተለዩ እና ጥልቅ ውይይት እየተደረገባቸው መውጣታቸው ለሀገረ መንግሥት ግንባታው ጠንካራ ምሰሶ እንደሚሆን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሸገር ተናገሩ፡፡ ፌዴሬሽን…

የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ “እንችላለን” ብለን የተነሳነውን እውን ለማድረግ እየሰራን ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብን ተሳትፎ በማረጋገጥ የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ "እንችላለን" ብለን የተነሳነውን እውን ለማድረግ እየሰራን ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 2ኛ ዓመት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ባህሬን አቋርጦት የነበረውን በረራ ጀመረ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሁለት ዓመታት በላይ አቋርጦት የነበረውን የባህሬን በረራ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ባህሬን ማናማ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት…

“የዝንጀሮ ፈንጣጣ” እስካሁን በኢትዮጵያ አልተከሰተም- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የዝንጀሮ ፈንጣጣ" በሚባል የሚታወቀው ተላላፊ በሽታ እስካሁን በኢትዮጵያ አለመከሰቱን ጤና ሚኒስቴር አረጋገጠ፡፡ "የዝንጀሮ ፈንጣጣ" በኢትዮጵያ ተከስቶ ሁለት ሰዎች ተለይተዋል (ኳረንቲን ገብተዋል) የሚል መረጃ በሪፖርተር ጋዜጣ…

በከተማ ግብርና ልማት ሥራዎች ላይ ያተኮረ ምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በአዲስ አበባ ከተማ ያደረገና ሌሎች የክልል ከተሞችን የግብርና እንቅስቃሴ የዳሰሰ የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ ምክክሩ÷ በግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴና በግብርና ሚኒስቴር ተዘጋጀ ሲሆን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት…

“የሰላም ጉዳይ ለማንም የውጪ እና ባእድ አካል አሳልፈን የማንሰጠው ጉዳይ ነው” – አቶ ግርማ የሽጥላ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የሰላም ጉዳይ ለማንም የውጪ እና ባእድ አካል አሳልፈን የማንሰጠው ጉዳይ ነው" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ ተናገሩ። በምዕራብ ጎጃም ዞን የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኢትዮጵያ በአፈር መረጃ ቋት ላይ የአይሲቲ ግብርናን ጀመረች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ትብብር ባለፉት 3 ዓመታት ሲዘጋጅ የቆየው የኢትዮጵያ ብሄራዊ የአፈር መረጃ ቋት ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ኢትዮጵያ በአፈር መረጃ ቋት ላይ የአይሲቲ ግብርና መጀመሯን የማብሰሪያ ሥነ ስርዓት ተካሄደ፡፡ ፕሮጀክቱ…

የኢትዮጵያ የብስክሌት ሻምፒዮና የፍፃሜ ውድድር በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ቡድን ስፖርተኞችን ለመመልመል እንደሚግዝ የታመነበት የኢትዮጵያ የብስክሌት ሻምፒዮና የፍፃሜ ውድድር በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ውድድሩን÷ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የቴክኒክ ኃላፊ አቶ ግዛቸው መኮንን  እና የድሬ ዳዋ አስተዳደር…