Fana: At a Speed of Life!

የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ መራዘሙን ካፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈንጆቹ ከሰኔ 23 ቀን 2023 እስከ ሐምሌ 23 ቀን 2023 ድረስ በኮትዲቯር ለማካሄድ ታቅዶ የነበረው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ መራዘሙን ካፍ አስታውቋል፡፡ የካፍ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፓትሪስ ሞሴፔ በዛሬው እለት…

በጅማ ከተማ በከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 36 ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በጅማ ከተማ ከ551 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 36 ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ ስነ ሥርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ…

መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ መንገድ ትተው ሊዋጉን ለሚከጅሉ ሃይሎች በአጭር ጊዜና በማያዳግም ሁኔታ በምንወስደው ወታደራዊ እርምጃ አገራችንን ዳግም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ መንገድ ትተው ሊዋጉን ለሚከጅሉ ሃይሎች በአጭር ጊዜና በማያዳግም ሁኔታ በምንወስደው ወታደራዊ እርምጃ አገራችንን ዳግም የምናስከብርበት ዝግጅት ማጠናቀቃችንን ለሚመለከተው ሁሉ እናሳውቃለን ሲሉ የጦር ሃይሎች…

ለፋሲል ከነማ የእግር ኳስ ክለብ 10 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ላጠናቀቀው ፋሲል ከነማ የእግር ኳስ ክለብ 10 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ። ፋሲል ከነማ የእግር ኳስ ክለብ ዛሬ ጎንደር ከተማ ሲገባ…

በታለመለት የነዳጅ ድጎማ አተገባበር ቅድመ ዝግጅት ላይ ግምገማ ተካሄደ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታለመለት የነዳጅ ድጎማ ፕሮግራም አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር በትግበራው ዝግጅት ዙሪያ ግምገማ ተካሄደ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከታለመለት የነዳጅ ድጎማ ፕሮግራም አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር በቅድመ…

ሁለት የደቡብ ክልል ዞኖችን እና የኦሮሚያ ክልልን የሚያገናኝ መንገድ እና ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የወላይታ ዞንን ከሀዲያ ዞን እንዲሁም ከኦሮሚያ ክልል ጋር የሚያገናኝ መንገድ እና ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ በወላይታ ዞን በድጉና ፋንጎ ወረዳ 25 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነባው÷ ቀርጨጨ-ደንዶ…

የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን ገደልኩ አለ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014(ኤፍ ቢሲ) የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር 40 የአልሸባብ አሸባሪዎችን መግደሉን የሀገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ አስታወቀ፡፡ የአልሸባብ ታጣቂዎች በመካከለኛው ሶማሊያ ሸበሌ ግዛት በተደረገ ወታደራዊ ዘመቻ ስለመገደላቸው ነው የሀገሪቱን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ…

የዋቸሞ እና ሚዜን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ዱራሜ ካምፓስ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር ያሰለጠኗቸውን ከ1 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በዱራሜ ካምፓስ በተለያየ የሙያ መስክ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ…

የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በነገው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በነገው ዕለት በደብረብርሀን ከተማ እንደሚጀመር የሊጉ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ስብሰባው ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን÷ በዋናነት በሊጉ የተሠሩ ሥራዎችን በመገምገም ለቀጣይ…

የዶንባስ ግዛት ሙሉ በሙሉ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣2014( ኤፍ ቢሲ) የዶንባስ ሪፐብሊክ ሙሉ በሙሉ ከዩክሬን ጦር እጅ ወጥታ በሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋሏን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ባደረጉት…