የግብርናው ዘርፍ ከማምረቻ ኢንዲስትሪ፣ ወጪ ንግድ እና ከዜጎች እያደገ የመጣውን ፍላጎት ለማሟላት ሰፊ ስራ ይጠበቅበታል አቶ ዑመር ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከክልል ግብርና ቢሮዎች ጋር በተጠናቀቀው በጀት አመት አፈፃፀም እና የ2015 እቅድ ላይ ውይይት እያደረገ ነው።
መድረኩን የከፈቱት የኢፌዴሪ የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን፥ ባለፈው በጀት አመት የነበረው አፈፃፀም መልካም…