Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል የጎርፍ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ወገኖች አደጋ እንዳይፈጠር ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የጎርፍ አደጋ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ከወዲሁ አደጋ እንዳይፈጠር ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር አገልግሎት ጥሪ አቅርቧል፡፡ ሰሞኑን የባሮ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው…

ፖቼቲኖን ያሰናበተው ፒ ኤስ ጅ ክርስቶፍ ጋልቲዬርን በአሰልጣኝነት ሾመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳዩ እግር ኳስ ክለብ ፓሪስ ሴንት ጀርመን አሰልጣኝ ማውሪሲዮ ፖቼቲኖን አሰናበተ። ክለቡ በትዊተር ገጹ አርጀንቲናዊውን አሰልጣኝ ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል። ፖቼቲኖ ቶማስ ቱሼልን በመተካት ነበር በፈረንጆቹ…

በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት በመጠለያ የሚገኙ ዜጎችን ጨምሮ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እንሠራለን – የአፍሪካ ልማት ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አርብቶ አደሮች፣ ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችንና በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት በመጠለያ የሚገኙ ዜጎችን ጨምሮ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተቀረጹ ፕሮጀክቶችን በማስፋትና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተግባራዊ…

ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎቻችን የብዙዎችን እምባ ያበሰ ውጤታማ ተግባር እየሠራን ነው – አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎቻችን የብዙዎችን እምባ ያበሰ ውጤታማ ተግባር በመስራት ላይ እንገኛለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ አቶ ጃንጥራር…

39ኛው የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባዔ በኬንያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ልዩ የመሪዎች ጉባኤ በኬንያ እየተካሄደ ነው። በጉባዔው መሪዎቹ በአካባቢው ሀገራት የሚከሰተውን ድርቅ ማሸነፍ በሚቻልበት ሁኔታ፣ በሠላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ…

በሁሉም ከተሞች 196 ነጥብ 8  ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ ወይዘሮ  ጫልቱ ሳኒ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ከተሞች 196 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ገለጹ፡፡ በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር “ዐሻራችን ለከተሞቻችን” በሚል መሪ ቃል ሚኒስቴሩ ከለገጣፎ ለገዳዲ  ከተማ …

ጣሊያን በሰሜናዊ የሀገሪቷ ክፍል የድርቅ አደጋ መከሰቱን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በሀገሪቷ ሰሜናዊ ክፍል በ70 ዓመታት ታሪኳ ታይቶ በማይታወቅ ድርቅ በመመታቷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ ድርቁ የተከሰተው ቀደም ሲል የሀገሪቷን አንድ ሦስተኛውን የግብርና ምርት አቅርቦት ይሸፍን በነበረው የ ”ፖ“ ወንዝ አካባቢ ነው…

ክልሎች ያዘዙትን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በጊዜው ባለመውሰዳቸው የአሰራር ችግር ፈጥሮብኛል -የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ሰኔ 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ክልሎች ያዘዙትን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በጊዜው ባለመውሰዳቸው የአሰራር ችግር ፈጥሮብኛል ሲል የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ገለፀ። የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዳሬክተር አቶ ስለሞን አምባቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷…

አሜሪካና ቻይና በንግድ ትስስርና የአቅርቦት ሰንሰለቶችን ማረጋጋት ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካና ቻይና በንግድ ትስስርና የአቅርቦት ሰንሰለቶችን ማረጋጋት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡ የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስትር ጃኔት የለን እና የቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሊው ሂ የባይደን አስተዳደር የዋጋ…

አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ “በብዙ ውጣ-ውረድ ውስጥ ሆነን ትልቅ ውጤት ማስመዝገብ ችለናል” አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብዙ ውጣ-ውረድ ውስጥ ሆነንም ቢሆን ትልቅ ውጤት ማስመዝገብ ችለናል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሠ ጫፎ የምክር ቤቱን የአፈጻጸም ደረጃ አመላከቱ፡፡ የምክር ቤቱ አማካሪ እና አስተባባሪ ኮሚቴዎች እንዲሁም የመንግስት ዋና እና…