በጋምቤላ ክልል የጎርፍ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ወገኖች አደጋ እንዳይፈጠር ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የጎርፍ አደጋ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች ከወዲሁ አደጋ እንዳይፈጠር ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር አገልግሎት ጥሪ አቅርቧል፡፡
ሰሞኑን የባሮ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው…