ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ የውሃ ፕሮጀክት በተገነባበት አካባቢ ያለ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረገውን የውሀ ፕሮጀክት መረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ የመጠጥ የውሃ ፕሮጀክት በተገነባበት አካባቢ ያለ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረገውን ወልገኦ አካባቢ የውሀ ፕሮጀክት መርቀዋል፡፡
ፕሪጀክቱ ከዚህ በፊት ይነሳ የነበረውን የፍትሃዊ…