Fana: At a Speed of Life!

በርካታ የውጭ ሃይሎች ሃገራችንን ለማዳከም ሰፊ የውክልና ጦርነት አውዶች መክፈታቸውን በመገንዘብ ህዝባችን ሊያከሽፈው ይገባል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የውጭ ሃይሎች ሃገራችንን ለማዳከም ሰፊ የውክልና ጦርነት አውዶች በመከፈታቸው የእነዚህን ሃይሎች ሴራ ህዝባችን በመገንዘብ ሊያከሽፈው እንደሚገባ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። የ8ኛ ዕዝ በግዳጅ…

በአምባሰል ወረዳ 16 የሞርታር ተተኳሽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ወረዳ 02 ቀበሌ 16 የሞርታር ተተኳሽ ለሦስተኛ ጊዜ መያዙን የወረዳው ሚሊሻ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በአምባሰል ወረዳ ሚሊሻ ጽህፈት ቤት የሰው ኃይል አደረጃጀት የፀጥታ ስምሪት ቡድን መሪ አቶ አንተነህ ኃይሌ…

የላሊበላ ቤተክርስቲያን ጥገና እና የዘላቂ ቱሪዝም ልማት ሥራ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት አግባብ ላይ በፓሪስ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ቤተክርስቲያን ጥገና እና የዘላቂ ቱሪዝም ልማት ሥራ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት አግባብ ላይ በፓሪስ ከተማ ምክክር እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በትብብር ለመሥራት…

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 510 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 510 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስምርቋል።   በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የኢፌዴሪ መስኖና ቆላመ አከባቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እና የዋቸሞ…

የጠላትን አስተሳሰብ ከሕዝብ የመነጠል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል-አቶ አብርሃም አለኸኝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠላትን አስተሳሰብ ከሕዝብ የመነጠል ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የፓለቲካና ርዕዮተ ዓለም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ሚኒስትር አቶ አብርሃም አለኸኝ ገለጹ፡፡   አቶ አብርሃም የመልካም አስተዳዳር ችሮግችን…

የከተማ አስተዳደሩ ከ60 ሺህ በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ነዋሪዎች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ60 ሺህ በላይ ለሚሆኑ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ነዋሪዎች የአብሮነት ማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር አካሄዷል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየትኛውም የዓለማችን አየር መንገዶች በላቀ አፍሪካ እና እስያን እያገናኘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየትኛውም የዓለማችን አየር መንገዶች በላቀ አፍሪካ እና እስያን እያገናኘ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነኀሤ ወር ላይ መካከለኛው ምስራቅን ሳይጨምር ወደ 13 የእስያ ሀገራት በረራ ለመጀመር ማቀዱ ተገልጿል፡፡…

የግብር ስርዓቱ ከሰው ንክኪ እየራቀ እና እየዘመነ መሄድ አለበት -ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት የግብር የንቅናቄ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡   በንቅናቄ መድረኩ ላይ የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ ተፈራን ጨምሮ ሌሎች…

ክልሎች ከድጎማ በጀትና ከጋራ ገቢዎች የሚያገኙት የገቢ ድርሻ እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ክልሎች ከድጎማ በጀትና ከጋራ ገቢዎች የሚያገኙት የገቢ ድርሻ እየጨመረ መምጣቱን ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔው በክልሎች መካከል የሚታየው ዕድገት ያልተመጣጠነ መሆኑን ገልጸው÷ በቀጣይ የአሰራር…

የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በ2015 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎችን ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከክልል ቢሮዎች እና ተጠሪ ተቋማት ጋር በመጪው በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እየተወያየ ነው፡፡   የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥…