Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ክልል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የክረምት ወራትየ በጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ÷ በቦንጋ ከተማ…

በመዲናዋ በቀን 86 ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ማምረት የሚችል ፕሮጀክት ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በቀን 86 ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ማምረት የሚችል ፕሮጀክት በነገው ዕለት በይፋ እንደሚመረቅ የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡   ፕሮጀቱ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በጀት ተመድቦለት የተገነባ የመጀመሪያው ትልቅ የከርሰ ምድር…

ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርትመስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣ በተከታታይ የማታና በእረፍት…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የሰላምና የልማት ፎረም የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባለሀብቶችና የሥራ ፈጣሪዎች ትብብር የተመሠረተው የሰላምና የልማት ፎረም እና የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። በመርሐግብሩ ላይ የፎረሙ የበላይ ጠባቂዎች የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ…

ለፖለቲካ ነጋዴዎች መጠቀሚያ ሳንሆን ራሳችንን ከጽንፈኝነት አርቀን የእህትማማችነትና ወንድማማችነት መርሐችንን ይበልጥ ወደ እያንዳንዱ ሰው እንዲደርስ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፖለቲካ ነጋዴዎች መጠቀሚያ ሳንሆን ራሳችንን ከጽንፈኝነት አርቀን የእህትማማችነትና ወንድማማችነት መርሐችንን ይበልጥ ወደ እያንዳንዱ ሰው እንዲደርስ በቁርጠኝነት እንሰራለን ሲል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አስታወቀ፡፡ በሀዋሳ…

ኢትዮጵያና ሱዳን የድንበር ውዝግባቸውን ከውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ነፃ በሆነ መልኩ ሊፈቱ ይገባል – ደቡብ ሱዳናዊ ምሁር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሱዳን የድንበር ውዝግባቸውን ከውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ነፃ በሆነ መልኩ በውይይት ሊፈቱ እንደሚገባ የጁባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ቴር ቶኚክ ማጆክ ገለጹ። ኢትዮጵያ የድንበር ውዝግቡን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ተደጋጋሚ ጥረት…

በመዲናዋ የ25 አቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤት እድሳት ሥራ ተጀመረ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት በመዲናዋ በከፋ ችግር ውስጥ የሚገኙ የ25 አቅመ ደካማ ወግኖችን የመኖሪያ ቤቶች እድሳት አስጀመሩ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ኮሚሽን 15 እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

የአንድን ቻይናዊ ሕይወት በማጥፋት ወደ ኬንያ የሸሹ ተጠርጣሪዎች ለኢትዮጵያ ተላልፈው ተሰጡ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአንድን ቻይናዊ ሕይወት በማጥፋት ወደ ኬንያ ሸሽተው የነበሩ ተጠርጣሪዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ብሔራዊ ኢንተርፖል ተላልፈው ተሰጡ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ቦታው መስቀል…

የአማራ ክልል ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ5 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ማህበራዊ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት አገልግሎት እንደሚሰጡ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮ ኃላፊው አቶ እርዚቅ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በጋምቤላ ከተማ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን የሀይማኖት አባቶች ሃይማኖታዊ ተልዕኳቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን የሀይማኖት አባቶች ሃይማኖታዊ ተልዕኳቸውን እንዲወጡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ። በጋምቤላ ከተማ ተከስቶ በነበረው ግጭት ዙሪያ እና በቀጣይ ዘላቂ ሰላም ማስፈን በሚቻልበት ሁኔታ…