Fana: At a Speed of Life!

በአገር አቀፍ ደረጃ በ400 ጤና ጣቢያዎች የቀዶ ሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ በ400 ጤና ጣቢያዎች ላይ በተደራጀ መልኩ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ አንስቴዥያ ባለሙያዎች ማህበር “የእናቶች እና የሕጻናትን ሞት…

የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከልማት አጋሮች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚደረገው ድጋፍ ላይ ከልማት አጋሮችን ጋር ምክክር አካሄደ፡፡ የአገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ኮሚሽኑ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ፣ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲዮዬ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ መኮንን÷…

በደቡብ ምዕራብ ክልል 50 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ክልል በ2014 ዓ.ም በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች ከ49 ሺህ 883 በላይ ተማሪዎች ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር…

ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል  እያሴሩ ነው – የፖለቲካ ተንታኝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅና የህወሓት ተላላኪዎች ኢትዮጵያንና ሱዳንን ለመከፋፈል  እያሴሩ መሆኑን የፖለቲካ ተንታኙ  አንድሪው ኮሪብኮ ገለፀ። ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን የሚተነትነው እና በተለይም የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ተደጋጋሚ ትንታኔዎችን የሚፅፈው…

የኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ማጎልበት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ማጎልበት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተጠቆመ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከአማራ፣ አፋር፣ ቤኒሻንጉል፣ ጋምቤላ ክልሎች እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ 300…

በፍርድ ቤቶች የፍትህ መጓተትን እና የፍርድ መዛባትን የሚፈጥሩ የሙስና ስጋቶች መታየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍርድ ቤቶች የፍትህ መጓተትን እና የፍርድ መዛባትን የሚፈጥሩ የሙስና ስጋቶች እየተስተዋሉ መሆኑን የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ በፍርድ ቤቶች ላይ የሚታዩ የሙስና ስጋቶችን አስመልክቶ ያስጠናውን…

በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1ሺህ 127 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 127 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ በማድረግ ወደ ተዘጋጀላቸው የማቆያ ማዕከላት እንዲሄዱ መደረጉ ተገልጿል፡፡…

በ45 የአሸባሪው ሸኔ ታጣቂዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ ወረዳ ቴንዘ ቀበሌ ትምህርት ቤትን እንደ ካምፕ ሲጠቀሙ በነበሩ የአሸባሪው ሸኔ ታጣቂዎች ላይ በተወሰደ እርምጃ 45 የቡድኑ አባለት መደምሰሳቸው ተገለፀ። የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በሸኔ ታጣቂዎች ላይ…

በማልታ የሚገኙ አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች መሳተፍ እንሻለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማልታ የሚገኙ እና በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ እየሰሩ የሚገኙ አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል፡፡ በማልታ የንግድ ምክር ቤት በተዘጋጀ bኢንቨስትመንት ፎረም ላይ…