በአገር አቀፍ ደረጃ በ400 ጤና ጣቢያዎች የቀዶ ሕክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር አቀፍ ደረጃ በ400 ጤና ጣቢያዎች ላይ በተደራጀ መልኩ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡
የኢትዮጵያ አንስቴዥያ ባለሙያዎች ማህበር “የእናቶች እና የሕጻናትን ሞት…