Fana: At a Speed of Life!

ወንጀለኞችን ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት እና ከሀገር ለማስወጣት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ ወንጀለኞችንና አሸባሪዎችን ለማስገባት እና በህገወጥ መንገድ ከሀገር ለማስወጣት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከንቲባ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ አባላት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ አባላት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በቀጣይ በመዲናዋ ስለሚያከናወኑት ተግባራት እና መንግስት እንደ አንድ ባለድርሻ አካል በሚጠበቅበት ሚና ላይ መነጋገራቸውም ነው…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት ከ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር 1 አመት 2 መደበኛ ጉባኤ 3 ቢሊየን 405 ሚሊየን 105 ሺህ ብር ሆኖ የቀረበለትን የክልሉ መንግስት የ2015 በጀት አፅድቋል። የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ምክትል ኃላፊ አብዱልባሲጥ…

ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ ታይቷል -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ መታየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ማካሄዱን በማህበራዊ…

1 ሺህ 41 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ1 ሺህ 41 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመላሾቹ ውስጥ 859 ወንዶች፣ 145 ሴቶች እና 37 ህፃናትና እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እኩል ደረጃ ያላቸው አራት ዋና ከተሞች ይኖሩታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እኩል ደረጃ ያላቸው አራት ዋና ከተሞች እንደሚኖሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ የብዝኃ ዋና ከተሞች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከክልሉ ስድስቱም ዞኖች ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

“ሐላል የምግብና ቱሪዝም ኤክስፖ” የፊታችን ሰኞ እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ”ሐላል” የምግብና ቱሪዝም ኤክስፖ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ ኤክስፖው ‘’ከኢድ እስከ ኢድ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት’’ የሚለው መርሐ -ግብር አካል መሆኑም ነው የተመለከተው፡፡ ኤክስፖውን በርካታ ቀጥር ያላቸው…

በመዲናዋ ባለፈው አንድ ወር ብቻ 31 ሺህ 449 ጥይት እና 47 ክላሽ መያዙን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ባለፈው አንድ ወር ብቻ 31 ሺህ 449 የተለያዩ ጥይቶች፣ 47 ክላሽ እና ሽጉጦች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው በሰጡት መግለጫ÷የከተማዋን…

ኢትዮጵያ 90 በመቶ የኤሌክትሪክ ኃይሏን የምታመነጨው ከንፁህ እና አረንጓዴ የኃይል ምንጮች ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 90 በመቶ የኤሌክትሪክ ኃይሏን የምታመነጨው ከንፁህ እና አረንጓዴ የኃይል ምንጮች መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕምድ ሺዴ ተናገሩ፡፡ የአፍሪካ የአየር ንብረት ተነሳሽነት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ…

በኦሮሚያ ክልል ከ21 ሺህ በላይ የአቅመ ደካማ ቤቶችን ለመገንባትና ለማደስ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በክልሉ ከ21 ሺህ በላይ የአረጋውያንና አቅመ ደካማ ቤቶችን ለማደስና አዲስ ለመገንባት እየተሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ሴቶችና ህሕጻናት ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ሰርካለም…