በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉትን የመድኃኒት አቅርቦት ችግሮች እንዲወገዱ ዘርፉ የተሻለ የህግ ማእቀፍ ያስፈልገዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉትን የመድኃኒት አቅርቦት ችግሮች እንዲወገዱ ዘርፉ የተሻለ የህግ ማእቀፍ እንደሚያስፈልገው የጤና ሚኒስትራ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
ሚኒስትሯ ከጤና ማህበራዊ ልማት ባህልና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን…