በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በ11ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም እየተሳተፈ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በፖላንዷ ካቱቬሰ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው 11ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…