የለገዳዲና የድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን የሚያስችል የ11 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነባሩን የለገዳዲና ድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን ከዊ ቢውልድ (ሳሊኒ) ከተባለ የጣሊያን ኩባንያ ጋር የ11 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡
ስምምነቱ ትርፍ ውሃ ማፍሰሻ በሮች፣ የአደጋ ጊዜ…