Fana: At a Speed of Life!

በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በ11ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በፖላንዷ ካቱቬሰ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው 11ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በሰሜን የአገሪቱ ክፍል ያለውን ችግር ለመፍታት በፌዴራል መንግሥት በኩል የሰላም ተደራዳሪ ቡድን ተሰየመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል ያለውን ችግር ለመፍታት የሚከተለው የሰላም አማራጭ አገራዊ ጥቅምን በሚያስከብር እና በአፍሪካ ኀብረት አመቻችነት እንዲካሄድ መወሰኑን የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ አስታውቀዋል።   የፍትህ ሚኒስትሩ…

የምዕራብ ወለጋ ወጣቶች ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የአሸባሪውን ሸኔና የሌሎች ፀረ ሰላም ቡድኖችን ሴራ እናመክናለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የአሸባሪውን ሸኔና የሌሎች ፀረ- ሰላም ቡድኖችን ሴራ ለማምክናን እንሰራለን ሲሉ የምዕራብ ወለጋ ወጣቶች ገለጹ፡፡   “ምክንያታዊ ወጣቶች” በሚል መሪ ሀሳብ የወጣቶች የምክክር መድረክ ዛሬ በጊምቢ ከተማ…

የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ዶዝ ሲኖ ፋርም የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ዶዝ ሲኖ ፋርም የተሰኘ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ ማድረጉን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በቻይና ቀዳማዊት እመቤት ፕሮፌሰር ፒንግ ሊዋን አማካኝነት በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽህፈት ቤት በኩል…

1 ሺህ 85 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 87 ኢትዮጵያውያን ባዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሽ ዜጎች ውስጥም 19 የሚሆኑት ህጻናት ሲሆኑ÷ 17ቱ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና…