ቱርክ በኤሌክትሪክ ኃይል ለሚሠሩ ተሽከርካሪዎች የመሠረተ-ልማት ዝርጋታ ልታካሂድ መሆኑን ገለጸች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ እስከ ፈረንጆቹ 2030 በኤሌክትሪክ ኃይል ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች የሚውሉ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎችን ለማከናወን መዘጋጀቷን አስታውቃለች፡፡
ቱርክ ከኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ዝርጋታዎች በተጨማሪ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂዎችን ለማበልፀግ የሚውል…