እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የሀገርን ሰላም ለማረጋገጥ በላቀ ደረጃ የድርሻውን መወጣት ይጠበቅበታል- አቶ ርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ የሀገርን ሰላም ዴሞክራሲና እውነተኛ ፌዴራሊዝም ለማረጋገጥ ድርሻው የላቀ መሆኑን በመረዳት ለዚህ መሥራት እንደሚገባው የደቡብ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡
ትኩረቱን በሰላም፣ ዴሞክራሲ…