Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለረጅም ጊዜ ዕድሳታቸው ሲጓተት የነበሩ የቴአትር ቤቶችን ስራ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለረጅም ጊዜ ተጓቶ የነበረውና በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙውን የአዲስ አበባ ሕጻናትና ወጣቶች ቴአትርና የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤትን ወቅታዊ የዕድሳት ሥራ ጥቅል አፈጻጸምን ጎብኝተዋል። ከንቲባ አዳነች ሁለቱም…

መንግስት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ላይ በሱዳን ወታደሮች እና የአካባቢ ሚሊሻዎች ላይ በደረሰው ጉዳት ማዘኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ላይ በሱዳን ወታደሮች እና የአካባቢ ሚሊሻዎች ላይ በደረሰው ጉዳት ማዘኑን ገልጿል፡፡ በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ድጋፍ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው በገቡ የሱዳን መደበኛ ወታደሮች ላይ የደረሰውን ጉዳት…

ማህበሩ በአማራ ክልል በጦርነት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የ900 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ በአማራ ክልል በጦርነት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ባለፉት 11 ወራት 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ሰብዓዊና ቁሳዊ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ። ማህበሩ ካደረገው ድጋፍ ባሻገር 209 የተጠፋፉ…

ማኅበሩ በአማራ ክልል በጦርነት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የ900 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ በአማራ ክልል በጦርነት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ባለፉት 11 ወራት 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ሰብዓዊና ቁሳዊ ድጋፍ ማድረጉን ገለጸ። ማህበሩ ካደረገው ድጋፍ ባሻገር 209 የተጠፋፉ…

ሁዋዌ ከመሰረት ልማት ግንባታ ባሻገር በእውቀት ሽግግር ላይ እየሰራ ያለው ስራ የሚደነቅ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ ከመሰረት ልማት ግንባታ በተጨማሪ በእውቀት ሽግግር ላይ እየሰራ ያለው ስራ የሚደነቅ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ተናገሩ። ሁዋዌ ቴክኖሎጂ የ2022 የኢትዮጵያ አጋርነት ሰብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡…

ጃፓይጎ በአማራ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት 12 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓይጎ የተሰኘው ድርጅት በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 12 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሸዋ ግርማ ፥ ድርጅታቸው የእናቶችንና የሕጻናትን የጤና አገልግሎት…

በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር ሰላማዊ አማራጮች እንዲታዩ የብልጽግና ፓርቲ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር የሰላም አማራጮች እንዲታዩ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚና ማዕከላዊ ኮሚቴዎች ውሳኔ አሳለፉ። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እና የፍትሕ ሚኒስትርና የብልጽግና…

የሀገሪቱን የውሃ ሀብት በማልማት ለዜጎች ጥቅም እንዲውል ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በማስፈን የሀገሪቱ የውሃ ሀብት ለሀገሪቱ ዜጎች ማኅበራዊና፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጠቀሜታ እንዲውል ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተፋሰስ እቅድ ዝግጅት ላይ…

አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚ መስክ የነበሩ ስብራቶችን መቅረፍ ያስቻለ ነው – የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የወጪ ንግድ አፈጻጸምን ጨምሮ በኢኮኖሚ መስክ የነበሩ ስብራቶችን መቅረፍ ያስቻለ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት እንዳሉት÷ ፓርቲው አገራዊ ለውጡን ተከትሎ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ29ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 በማሸነፍ ለዋንጫ የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሯል፡፡ ምሳ ሰዓት በተካሄደው ጨዋታ ሙጅብ ቃሲም ለፋሲል ከነማ ሁለት ጎሎችን ሲያስቆጥር ሱራፌል…