Fana: At a Speed of Life!

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የመደገፍ ተልዕኮውን እንዲወጣ እየተሰራ ነው – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የመደገፍ ተልዕኮውን እንዲወጣ አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2015…

አዲስ ቻምበር 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት (አዲስ ቻምበር) 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ነው፡፡ ንግድ ምክር ቤቱ በኢትዮጵያም ሆነ በአፍሪካ የንግድ ምክር ቤቶች ታሪክ ከቀዳሚዎቹ ተርታ የሚሰለፍ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የ2015 ረቂቅ በጀት ከ158 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን አካሂዶ ለ2015 በጀት ዓመት የክልል መንግስት በጀት 158 ቢሊየን 629 ሚሊየን 503 ሺህ 205 ብር ሆኖ እንዲጸድቅ ለጨፌው መርቷል፡፡ ምክር ቤቱ ለመደበኛ ወጪ 28 ቢሊየን 699 ሚሊየን…

የሀገሪቱን የወደፊት ዕጣ መወሰን የሚችሉ ጠንካራ ዜጎችን ለማፍራት የትምህርት ጥራት ስብራትን መጠገን ያስፈልጋል – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዕውቀት የበሰሉ፣ በሞራል የበለፀጉ፣ የሀገሪቷን የወደፊት ዕጣ መወሰን የሚችሉ ጠንካራ ዜጎችን ለማፍራት የትምህርት ጥራት ስብራትን መጠገን ያስፈልጋል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ፡፡ ፕሮፌሰሩ ብርሃኑ…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት “የሱዳን ምርኮኞችን በአደባባይ ገድሏል” በሚል የሱዳን ጦር የሚያናፍሰው መረጃ መሰረተ ቢስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት “የምርኮኛ አያያዝን ባልተከተለ መንገድ ወታደሮቼን ገድሏል” በሚል የሱዳን ጦር የሚያናፍሰው መረጃ መሰረተ ቢስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር ገለፀ። በጉዳዩ ላይ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር…

በሲዳማ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት የተሰሩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ወረዳዎች የተሰሩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ይገኛሉ። በጉብኝቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ…

የብሔራዊ የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የግጭት መከላከልና ሰላም ግንባታ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ የፌዴራል እና የክልል ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ ላይም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ፣ የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች፣ የፌዴሬሽን…

የሀገር በቀል ኢንተርፕራይዞች ዓለም አቀፋዊ ዕድገትና መስፋፋት የሀገር ኩራትና የሀብት ምንጭ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢንተርፕራይዞች ዓለም አቀፋዊ ዕድገትና መስፋፋት የሀገር ኩራትና የሀብት ምንጭ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ ራይድ…

በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኞች የሚተከሉት በሴቶች ይሆናል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኞች በሴቶች እንደሚተከል የብልፅግና ፖርቲ የሴቶች ሊግ አስታወቀ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ከነገ ጀምሮ አንደኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ ያካሂደል ። ይህንንም ምክንያት…

አንጋፋው ፀሐፌ ተውኔትና ተዋናይ ሰለሞን አለሙ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንጋፋው ፀሐፌ ተውኔት፣ አዘጋጅ እና ተዋናይ ሰለሞን አለሙ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። በ "አብዬ ዘርጋው" የሬዲዮ ድራማ ይበልጥ የሚታወቀው ሰለሞን አለሙ÷ በአምስት ቋንቋዎች ከ500 በላይ የሬዲዮ ድራማዎችን፣ የመድረክ…