የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የመደገፍ ተልዕኮውን እንዲወጣ እየተሰራ ነው – ሚኒስቴሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም የመደገፍ ተልዕኮውን እንዲወጣ አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
ሚኒስቴሩ የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2015…