መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው ናቸው – ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ያለምንም ልዩነት በሚያገለግለው መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው መሆናቸውን ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ ገለጹ፡፡
ሀገር ጠባቂውን መከላከያ…