Fana: At a Speed of Life!

1ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ  በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 14 ሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸውን  የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…

መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ችግር በሰላም ለመፍታት የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ ፊንላንድ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን ችግር በሰላም ለመፍታት የጀመረውን እንቅስቃሴ ፊንላንድ እንደምትደግፍ አስታወቀች። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ዲማ ነገዎ ከፊንላንድ ፓርላማ…

በ2014 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 12 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 12 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር መገኘቱን የንግድን ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 63 ቢሊየን የአሜሪካን ለማግኘት አቅዶ ነው 4 ነጥብ 12 ቢሊየን…

የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን በፍጥነት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ለማስገባት ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ልዩ ነፃ የንግድ ቀጠና ለማሻገር የሚያስችሉ የአገልግሎትና የመሰረተ ልማት ማሻሻያዎችን በፍጥነት የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

የዳያስፖራ ማህበራት እንደ አገር የተጋረጠብንን ችግር እንድንሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ዓለም የሚገኙ የዳያስፖራ ማህበራት ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች እንድትሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በ"በድር…

ኢትዮጵያ እና ናሚቢያ  የዲፕሎማሲ እና የፖለቲካ ምክክር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ናሚቢያ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ህብረት አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን የዲፕሎማሲ እና የፖለቲካ ምክክር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…

አብላጫው አሜሪካዊ ጆ ባይደን በድጋሚ ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር የለባቸውም ብሎ እንደሚያምን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብላጫው አሜሪካዊ ጆ ባይደን በድጋሚ ለፕሬዚዳንትነት መወዳደር የለባቸውም ብሎ እንደሚያምን የተሰበሰበ የህዝብ አስተያየት አመለከተ። ያሁ ኒውስ በቅርቡ ባሰባሰበው የህዝብ አስተያየት መሰረት፥ ድምፅ ሰጪ አሜሪካውያን መካከል በፈረንጆቹ…

ባለስልጣኑ በ2015 የትምህርት ዘመን ከመመሪያው ውጭ የክፍያ ጭማሪ ማድረግ እንደማይቻል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው የትምህርት ዘመን ትምህርት ቤቶች ከመመሪያው ውጪ ወርሃዊ የክፍያ ጭማሪ ማድረግና ሌሎች የአገልግሎት ክፍያዎችን መጠየቅ እንደማይቻሉ የአዲስ አበባ የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳሰበ። የባለሥልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ…

ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካዳሚክ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል ወስነዋል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ተጠባባቂ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሁለትዮሽ እና በአፍሪካ ቀንድ የሰላም እና ደህንነት ጉዳዮችን በሚመለከት ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና አለም አቀፍ ትብብር ተጠባባቂ ሚኒስትር ባላል ሞሀመድ ኦስማን ጋር ተወያዩ ፡፡…