Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች ከአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ወይዘሮ ናርዶስ በቀለን በፅሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡   ከንቲባ አዳነች ለአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ…

የሶማሌ ክልል በ2014 በጀት ዓመት ግንባር ቀደም ያላቸውን ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ሸለመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ በክልሉ በ2014 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም በከፍተኛ ግብር ከፋይነት የተመዘገቡ ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮችን ሸለመ፡፡ በሶማሌ ክልል ገቢዎች ቢሮ አዘጋጅነት በ2014 በጀት ዓመት ግንባር ቀደም ከፍተኛ ግብር ከፋዮችን…

የኦሮሚያ ክልል ለ3 ሺህ 673 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለ3 ሺህ 673 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡   የክልሉ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷ ለሕግ ታራሚዎቹ ይቅርታ የተደረገው በ1994 ዓ.ም ተሻሽሎ የወጣው የኦሮሚያ ብሔራዊ…

ለሚቀጥሉት 5 ወራት የቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪም ሆነ ተከራዮችን ማስለቀቅ የተከለከለ ነው – የድሬዳዋ ከተማ  አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለሚቀጥሉት አምሥት ወራት የመኖሪያ ቤት አከራዮች በተከራዮቻቸው ላይ ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪም ሆነ ከቤት የማስለቀቅ ተግባር እንዳያደርጉ ውሳኔ አሳልፏል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ሰኔ 2 ቀን 2014 ባካሄደው መደበኛ…

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የመገጭ ግድብን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የመገጭ ግድብን እየጎበኙ ነው። በጉብኝት መርሐ ግብሩ የመገጭ ግድብ ግንባታ ሂደት የዛሬ ሁለት ዓመት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተመላክቷል፡፡ በ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እየተገነባ ያለው ይህ…

የሲሚንቶ ግብይትን እያዛቡ ያሉት አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ከግብይት ውጪ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ግብይትን እያዛቡ ያሉት አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ከግብይት ውጪ መደረጋቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረ መስቀል ጫላ በሰጡት መግለጫ÷በግንባታው ዘርፍ ዋነኛ…

የመዲናዋ አስተዳደር የጎርፍ አደጋ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዘንድሮው ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ያለባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ከወዲሁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሁሉ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው…

ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ አጠራሩ ፖሊ-ቴክኒክ ኢንስቲቲዩትይሰኝ የነበረው የአሁኑ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ነው። የምስረታ በዓሉ የፊታችን መስከረም ወር ሙሉ 50 ዓመት በሚሞላው የቀድሞው የፔዳጎጂ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ ይሆናል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን የትምህት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ…

ያለ አግባብ ለማትረፍ የሚሰሩ ስግብግብ ባለሀብቶችን አደብ ለማስገዛት እንደሚሰራ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 4 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የክልሉ መንግስት ያለ አግባብ ለማትረፍ የሚሰሩ ስግብግብ ባለሀብቶችን አደብ ለማስገዛት እንደሚሰራ  የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ይህን በዱከም በግል ባለሀብት የተገነባውን ታዳሽ የብረታብረት ፋብሪካ…