Fana: At a Speed of Life!

ለከተሞች ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች እገዛ ወሳኝ ነው -ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለከተሞች ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች እገዛ ወሳኝ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጎንደር ከተማ ከሃይማኖት አባቶችና ከሀገር ሽማግሌዎች ተወካዮች ጋር በወቅታዊ…

ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ መስራት አለባቸው -የኔፓድ ዋና ስራ አስፈጻሚ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአህጉራዊ ሰላም ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስን ተሞክሮ በመውሰድ በጋራ መደራጀትና መስራት እንዳለባቸው ለአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት (ኔፓድ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ናርዶስ በቀለ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገርጂና በቀበና ያስገነባቸው የመኖሪያ አፓርትመንቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገርጂና በቀበና ያስገነባው የመኖሪያ አፓርትመንቶች የምረቃ ስነ - ስርዓት ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቱ አሉሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ” የተሰኘ ዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ…

ባለፉት 9 ወራት 10 ሚሊየን ሴቶች የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል – ዶክተር ደረጀ ዱጉማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከ10 ሚሊየን የሚበልጡ እናቶችን የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ÷ የተመጣጠነና ደስተኛ ቤተሰብ ለመመስረትና የእናቶችን ሞት…

ሩሲያ ለዓለም ሁለንተናዊ ደኅንነት ስትል ጦርነቷን ታቁም ስትል ዩክሬን ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዓለም ሁለንተናዊ ደኅንነት ሲባል ሩሲያ የምታካሂደውን ጦርነት ታቁም ስትል በእስያን ሀገራት የመከላከያ ጉባዔ ላይ ዩክሬን ጠየቀች። በሲንጋፖር በተካሄደው የእስያ ሀገራት ቀጣናዊ የደኅንነት እና የመከላከያ ጉባዔ ÷ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሊያ እና ጅቡቲ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሶማሊያ እና ጅቡቲ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ባሳለፍነው ሐሙስ በአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት…

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት፣ የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የጋራ መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት እና የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የጋራ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጋራ መድረኩ በዛሬው ውሎው የፓርቲውን የ10 ወራት የስራ አፈፃፀም…

ዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በጎንደር ያስገነባውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የሚገኘው የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ያስገነባው የማስፋፊያ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡   በምረቃ ስነ ስርዓቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የኢንዱስትሪ…

በፋና ላምሮት የድምፃውያን ውድድር ያለምወርቅ ጀምበሩ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 10 የፍጻሜ ውድድር ድምፃዊት ያለምወርቅ ጀምበሩ አሸነፈች፡፡   በውድድሩ ምዕራፍ የመጨረሻ ዙር የቀረቡት ድምፃውያን ዳንኤል አዱኛ ፣ ደሳለኝ አበበ፣ያለምወርቅ ጀምበሩ እና ገረመው ገብረፃዲቅ በሦስት…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተጨማሪ 308 ተሽከርካሪዎች ትግራይ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ እርዳታ የጫኑና እስካሁን ከተላከው ከፍተኛውን መጠን የያዙ 308 ተሽከርካሪዎች በዚህ ሳምንት ትግራይ ክልል መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።   የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ…