የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በመዲናዋ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡
አምባሳደሮች ፣የዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች የአብርሆት ቤተ መፃህፍትን…