Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ ኤምባሲ  ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ ኤምባሲ  ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ። በኢትዮጵያ የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር ቶንጉ ሲም  ዛሬ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ጎበኝተዋል። አምባሳደር ቶንጉ ሲም  በጉብኝታቸው…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል። ኮሚሽኑ ላለፉት 4 ወራት ወደ ሥራ ከገባ በኋላ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለፕሬዚዳንቷ አብራርቷል። ለምክክሩ በቅድመ ዝግጅት ላይ የሚገኘው…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ2014 በጀት ዓመት ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የአስተዳደሩ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ ÷ በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ከተለያዩ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከዓለም አቀፉ የማላመድ ማዕከል ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከዓአለም አቀፉ የማላመድ ማዕከል (ጂሲኤ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ፕሮፌሰር ፓተሪክ ቨርኩጅን ጋር በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ኢትዮጵያ ብሄራዊ የማላመድ እቅድ…

በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ የነበረውን አብሮነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የእርቀ ሰላም ኮንፍረስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ እና አካባቢው የተገኘውን ሰላም አጠናክሮ ለማስቀጠል በቡለን ወረዳ ህዝባዊ እርቀ ሰላም ኮንፍረስ ተካሂዷል። በእርቀ ሰላም ኮንፍረሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አቢዮት…

18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሬጎን የሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል። በውድድሩ ÷ኢትዮጵያ በሁለቱም ጾታዎች በአጠቃላይ 40 ማለትም 21 ወንድና 19 ሴት አትሌቶችን እንደምታሳትፍ ተገልጿል። አትሌቶቹ በ800 ሜትር፣ በ1 ሺህ 500…

በ2014 በጀት ዓመት ከአገር ውስጥ የኃይል ሽያጭ እና የፋይበር ኦፕቲክስ ኪራይ ከ15 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጠናቀቀው የ2014 በጀት ዓመት ከሀገር ውስጥ የኃይል ሽያጭና ከፋይበር ኦፕቲክስ ኪራይ ከ15 ነጥብ 79 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ በተቋሙ የማርኬቲንግና ቢዝነስ ልማት መምሪያተወካይ ዳይሬክተር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነቡ ሕንፃዎችን ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ለሚኖሩ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የተገነባውን “80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ፕሮጀክት” ለአካባቢው አቅመ ደካማ ነዋሪዎች በዕጣ አስተላልፈዋል፡፡ ሕንፃዎቹ ለነዋሪዎቹ የተላለፉት…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ፉክክር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር የድምጽ አሰጣጥ ሂደት የሀገሪቱ የቀድሞ የገንዘብ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ ማግኘታቸው ተገለጸ፡፡ የድምጽ ቆጠራው ውጤት እንዳመላከተው ሱናክ 88 ድምፅ…