ታንዛኒያ በስደት የሚኖሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ መንግስት በውጪ አገራት ጥገኝነት ጠይቀው የሚኖሩ የአገሪቱ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በታንዛኒያ ዋነኛ ተፎካካሪ ፓርቲ የሆነው ቻድማ÷ በአገሪቱ በነበረው የፖለቲካ አለመረጋጋት…