Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል ሦስተኛው ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በገጠር ቀበሌዎችና በከተማ ክትባት እየተሰጣቸው ነው። እንደ ሐረሪ ክልል ባለፉት ሁለት ዙሮች እስካሁን ከ109 ሺህ በላይ ሰዎች ክትባቱን ወስደዋል። በዚህ…

በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን ለማቋቋም በቂ ዝግጅት እንዲደረግ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በቂ ዝግጅት እንዲደረግ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ ለ20 ሚሊየን ተረጂዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሶማሊያ ፕሬዚዳንት በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ሞቃዲሾ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ።   በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተመራው የልዑካን ቡድን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያስተዋወቀበትን የገርጂ መኖሪያ መንደር ፕሮጀክት ሊያስመርቅ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ያስተዋወቀበትን የገርጂ መኖሪያ መንደር ፕሮጀክት ግንባታን አጠናቆ ሊያስመርቅ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ፕሮጀክቱ አሉሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ” የተሰኘ ዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ያዋለ ሲሆን÷…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከቱርኩ የመከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከቱርኩ የመከላከያ ሚኒስትር ሁሉሲ አካር ጋር ተወያዩ። በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የተመራ ልዑክ የቱርክ መንግስት ባዘጋጀው የEFES 2022 ወታደራዊ ልምምድ ላይ…

ኤስኦኤስ የሕጻናት መንደር በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች በ145 ሚሊየን ብር የልማት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤስኦኤስ የሕጻናት መንደር 145 ሚሊየን ብር በመመደብ በጦርነቱ ለተጎዱ 130 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽ የሚኾን የልማት ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል። ፕሮጀክቱ በጦርነቱ ምክንያት ዘረፋና ውድመት ለደረሰባቸው አካባቢዎች የሚውል ነው ተብሏል።…

በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ማጎልበት የሕገ- መንግሥትን የበላይነት ለማረጋገጥ የጎላ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል ያለውን ግንኙነት ማጎልበት የሕገ- መንግሥትን የበላይነት ለማረጋገጥ የጎላ ድርሻ እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ዛህራ ሁመድ ገለጹ፡፡ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት የኦሮሚያ፣ የደቡብ…

ባለፉት ሦስት አመታት 2 ሺህ 50 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መመሥረታቸውን ባለሥልጣኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ 2 ሺህ 50 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መመሥረታቸውን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ ዛሬ በሠጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ከለውጡ በፊት እና በኋላ በአጠቃላይ 4 ሺህ ድርጅቶቾ ተመዝግበው በሥራ ላይ…

በአዲስ አበባ 169 ኢንተርፕራይዞች ወደ መካከለኛ ደረጃ ኢንተርፕራይዝነት ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 169 ኢንተርፕራይዞችን ወደ መካከለኛ ደረጃ ኢንተርፕራይዝ አሸጋገረ፡፡ 11ኛው ዙር የኢንተርፕራይዝ ሽግግር ምረቃ መርሀ ግብር ዛሬ በኢሊሊ ሆቴል እየተካሄደ ነው ፡፡ የምረቃ መርሃ ግብሩ "የኢንተርፕራይዝ ሽግግር…

በአዲስ አበባ ትናንት የጣለው ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ አንድ ተማሪ መውሰዱ ተነገረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ትናንት በጣለው ዝናብ አንድ ተማሪ በጎርፍ እንደተወሰደ ተነገረ። ተማሪው በጉለሌ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ላዛሪስት የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት ተማሪ መሆኑም ነው የተመለከተው፡፡ ተማሪው በጎርፍ የተወሰደው በትናንትናው ዕለት…