Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ-ሽብርተኝነት አካዳሚ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለማቀፉ የፀረ- ሽብርተኝነት አካዳሚ ጠንካራ ድጋፍ እንደምታደርግና ከአካዳሚው ጋር በቅርበት እንደምትሰራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት የዓለምአቀፉ ፀረ-ሽብርተኝነት…

በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ  ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣውን የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ÷  ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን…

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ22 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ22 ሺህ በላይ ኪሎ ሜትር መንገድ በአስፋልት ደረጃ እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዘርፍ አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በሚሰጡት አገልግሎት ዙሪያ ከሕዝቡ ለተነሱ…

ጃፓን በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 6 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚወጣ የምግብ እህል ድጋፍ ማድረጓን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ÷ የጃፓን መንግሥት በፈረንጆቹ ከባለፈው…

በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጠንም ሆነ በስርጭት ብዙ አካባቢዎችን የሚሸፍን እርጥበት እንደሚኖር እና በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ብሔራዊ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስጠነቀቀ፡፡…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የምግብ እርዳታ ፕሮግራም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተፈርሟል፡፡ በእርዳታ ስምምነቱ…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነገ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛውን የፓርላማ ዘመን 1ኛ ዓመት የሥራ ጊዜና 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል፡፡ የምክር ቤቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ተረፈ በዳዳ እንደገለጹት÷ ምክር ቤቱ በስብሰባው በበርካታ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ…

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለፌደራል ፖሊስ የሚያደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በአቅም ግንባታ እና ለተልዕኮ ስኬት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማሟላት ረገድ የሚያደርገውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…

በአዲስ አበባ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር በትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ መደረጉን የከተማዋ ትራንስፖር ቢሮ አስታወቀ፡፡   ቢሮው ከነገ ሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ አድርጓል፡፡  …

በክረምቱ የበጎ ፈቃድ ወቅት ዜጎች በንቃት ደም እንዲለግሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወገኖች የደም እጥረት እንዳያጋጥማቸው በተዘጋጁ የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሐ ግብሮች ላይ ዜጎች በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…