ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን እንከላከላለን – ዶ/ር ቀነአ ያደታ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመከላከል እንሰራለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ ገለጹ፡፡
ቢሮው ባዘጋጀው የሰላምና ጸጥታ ግንባታ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና…