Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን እንከላከላለን – ዶ/ር ቀነአ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡንና የጸጥታ አካላትን በማቀናጀት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመከላከል እንሰራለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቀነአ ያደታ ገለጹ፡፡ ቢሮው ባዘጋጀው የሰላምና ጸጥታ ግንባታ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና…

በአፋር ክልል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ከ13 ሚሊየን ብር በላይ መያዙን የአውሳ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። ገንዘቡ በኮሪ ወረዳና በጭፍራ ወረዳ በኬላ ላይ በተደረገ ፍተሻ የተገኘ ሲሆን፥ የአውሳ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር…

የተከለሰው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከለሰው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ወደ ስራ መግባቱ ተገለጸ፡፡ ፖሊሲው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋና ዋና ግቦች፣ የስራ ዕድል ፈጠራ፣ የውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ ሀገራዊ ምርትን ማሳደግ፣ አዳዲስ ሀብት መፍጠርና አካታችን ይዞ…

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት የመሣሪያ ቁጥጥር ረቂቅ ደንቡን በአብላጫ ድምጽ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት “ልጆቻችንን ለመጠበቅ የወጣ ደንብ” በሚል የተዘጋጀውን ዝርዝር የመሣሪያ ቁጥጥር ረቂቅ ደንብ በአብልጫ ድምፅ አሳልፏል፡፡ በድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ አምሥት “ሪፐብሊካን” የቀረበውን ዝርዝር ደንብ ሲደግፉ ሁለት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ግንኙነት ይበልጥ እንደሚጠናከር ያላቸውን እምነት  ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያና ሶማሊያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ ያላቸውን እምነት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ ማህሙድ በዓለ ሲመት ላይ በሞቃዲሾ ተገኝተው ባደረጉት…

የክህሎት ስልጠና እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት እድልን ለማስፋፋት የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በክህሎት ስልጠናና የስራ ዕድል ፈጠራን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችል ውይይት እያካሄዱ ነው። ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በጄኔቫ እየተካሄደ ካለው ዓለም አቀፍ የሥራ ኮንፈረንስ…

አለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ የልማት ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ድጋፍ እንዲያደርግ እና የሀብት ማሰባሰብያ መንገዶችን በመቀየስ የልማት ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል የገንዘብ ሚንስትር ዲኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ጠየቁ። ሚንስትር ዴኤታዋ ከአለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ…

“ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ትኩረት ይስጠን” አሉ የራያ እና አላማጣ ተፈናቃዮች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ትኩረት ሊሰጠን ይገባል ሲሉ ከራያ እና አላማጣ የተፈናቀሉ ዜጎች ተናገሩ። በህወሃት የሽብር ቡድን ወረራ እና ግፍ ምክንያት የተፈናቀሉ ከ28 ሺህ በላይ ዜጎች በሰሜን ወሎ ዞን ከድሬ ሮቃ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኘው…

አሜሪካ የሰሜን ኮሪያን ውጥረት እያባባሰችው ነው ሲሉ ቻይና እና ሩሲያ ወቀሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሩሲያ ፒዮንግያንግ የምታደርገውን የሚሳኤል ሙከራ መቀጠሏን ተከትሎ አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ያለውን ውጥረት እያባባሰች ነው ሲሉ ወቅሰዋል። ሰሜን ኮሪያ ባለፈው ወር የባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ በአሜሪካ ቀርቦ በተመድ ሊጣልባት…

ተመድ የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት የምግብ ዕጥረት እና ረሃብ ሊያስከትል እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ - ዩክሬን ጦርነት ከፍተኛ የምግብ አቅርቦት ዕጥረት እና የረሃብ አደጋ በሀገራት ላይ ሊያስከትል እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አስጠነቀቁ፡፡ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የሁለቱ ሀገራት ግጭት ተፅዕኖ ከግጭትነት…