Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን አገራዊ የምክክር ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ ናት – አምባሳደር ስቴፋን አወር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ጥያቄ ከቀረበላት ጀርመን አገራዊ የምክክር ሂደቱን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር ገለጹ፡፡ አምባሳደር ስቴፋን አወር በኢትዮጵያ የሚስተዋሉትን ውስጣዊ ችግሮች በመፍታት መፍትሔ…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ካሉብ እና ሂላላ አካባቢዎች ለሚገኙ ማኅበረሰቦች ልማት የሚውል 113 ሚሊየን ብር አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ካሉብ እና ሂላላ አካባቢዎች ላሉ ማኅበረሰቦች ልማት የሚውል 113 ሚሊየን ብር አበርክቷል ። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ዛሬ ካሉብ ተገኝተው የገንዘብ ርክክብ ሲያደርጉ እንደተናገሩት፥…

በሰኔ ወር በተለያዩ ተፋሰሶች ላይ ጠንካራና እርጥበታማ የአየር ሁኔታ ይስተዋላል – የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲቲዩት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 204 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰኔ ወር በተለያዩ የሀገራችን ተፋሰሶች ላይ ጠንካራና እርጥበታማ የአየር ሁኔታ ሊስተዋል እንደሚችል የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በመጪው የሰኔ ወር እርጥበት ሰጪ የሚቲዮሮሎጂ ገጽታዎች በተለያዩ የሀገሪቱ…

66 ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የዲጂታል ትምህርት ማዕከል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በአገር አቀፍ ደረጃ 66 ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የዲጂታል ትምህርት ማዕከል ፕሮጀክት አስጀመረ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከፍተኛ 23 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዲጂታል ትምህርት ማዕከላት ፕሮጀክት አስጀምሯል፡፡…

ዴንማርክ የአውሮፓ ኅብረትን ጥምር መከላከያ ለመቀላቀል ወሰነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርካውያን የአውሮፓ ኅብረቱን ጥምር የመከላከያ እና ደኅንነት ፖሊሲ ለመቀላቀል ወስነዋል፡፡ ትናንት በተካሄደው ህዝበ-ውሳኔ 67 በመቶ ያህል ዴንማርካውያን የአውሮፓ ኅብረቱን ጥምር የመከላከያ እና ደኅንነት ፖሊሲ ለመቀላቀል ድምጽ ሰጥተዋል፡፡…

የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ 57 የህግ ዳኞችን አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ በሙስና እና አሸባሪዎችን በመደገፍ ተሳትፈዋል ያሏቸውን 57 የህግ ዳኞች አሰናብተዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ በቴሌቪዥን ቀርበው ባደረጉት ንግግር የሀገሪቱ የፍትህ አካላት እራሳቸውን ከተለያዩ ወንጀሎች…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለሥራ ጉብኝት ባሌ ሮቤ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለሥራ ጉብኝት ባሌ ሮቤ ገብቷል፡፡ በጉብኝቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ የዓለም…

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲያጋጥም ተገቢው ክትትል እና ማጣራት ተደርጎ የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ ነው- አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ኮንግረስ አባል ትሬንት ኬሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና አሜሪካ የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት እና በተለያዩ ጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

ከንቲባ አዳነች ከዑራኤል እስከ ፑሽኪን አደባባይ የሚከናወነውን የመንገድ ዳር ማስዋብ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከዑራኤል እስከ ፑሽኪን አደባባይ ያለውን መንገድ በአረንጓዴ የማስዋብ ስራ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች ፕሮጀክቱ በ60 ቀናት ከሚተገበሩ ሰው…