Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ ለ55 ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ እድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለ55 ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ እድገት ሰጥቷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንን ጨምሮ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመለሽ ገ/ሚካኤል፣ የሀገር መከላከያ…

የመዲናዋ አመራሮች በተመደቡበት ቦታ ማህበረሰቡን በታማኝነትና በቅንነት ማገልገል አለባቸው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተመደቡበት ቦታ ማህበረሰቡን በታማኝነትና በቅንነት ማገልገል እንዳለባቸው ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳሰቡ፡፡ "አዲስ ፖለቲካዊ ዕይታ - አዲስ ሀገራዊ እምርታ" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ…

አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዳያመርቱ ያደረጉ ችግሮች እንዲፈቱ ባለድርሻ አካላት በትኩረት ሊሠሩ ይገባል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው እንዳያመርቱ የሚያደርጉ ችግሮች እንዲፈቱ ባለድርሻ አካላት በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አሳሰቡ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የአምራች…

በክልሉ ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሞጆ ከተማ የሚገኝ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን…

የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ሥጋት ለመቋቋም የሚሠራ ሀገር አቀፍ ግብረ-ኃይል መቋቋሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም የሚሠራ ሀገር-አቀፍ ግብረ-ኃይል መቋቋሙን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ግብረ-ኃይሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲቲዩትን ትንበያ መነሻ በማድረግ የጎርፍ አደጋ ሥጋት…

በኢትዮጵያ እና በቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ ቀጠናዊ ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዣንግ ሊሁዋ ጋር መክረዋል፡፡ ምክክሩ በኢትዮጵያ እና በቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ መካከል ያለውን…

በሐረሪ በቱሪዝም ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሐብቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት በቱሪዝም ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሐብቶችና ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

ፎርትስኪው ፊውቸር ኢንዱስትሪ የአረንጓዴ ሃይል አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ የአረንጓዴ ነዳጅና አሞኒያ ለማምረት ፍቃድ ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፎርትስኪው ፊውቸር ኢንዱስትሪ የተሰኘው የአረንጓዴ ሀይል አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ የአረንጓዴ ነዳጅ (ግሪን ሃይድሮጂንና) አሞኒያ ለማምረት ፍቃድ ተሰጠው። ባለቤትነቱ የአውስትራሊያ የሆነው ይህ ኩባንያ በኢትዮጵያ በአረንጓዴ ሃይል 25 ጊጋ ዋት…

ኢትዮ-ሳይበር ታለንት ማዕከል ለሌሎች አፍሪካ አገራት ምሳሌ የሚሆን ነው – ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላም

አዲስ አበባ፡ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም ዋና ጸሃፊ ሼክ መንሱር ቢን ሙሳላም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና መስሪያ ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በአስተዳደሩ እየተሰሩ ያሉ ሀገር በቀል የሳይበር ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጉዞ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራት እና አጋር አካላት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ለትውልድ የሚተላለፈውን አረንጓዴ አሻራ የማሳረፍ ጉዞ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስዊድን እና ኬንያ በጋራ ስቶኮልም ፕላስ 50…