Fana: At a Speed of Life!

12ኛው የኢትዮ ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት 12ኛው የኢትዮ ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ተከፈተ። የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ከሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በጋራ ያዘጋጁት የንግድ ትርኢት በአዲስ አበባ…

በካፋ ዞን ሃይማኖታዊ ቅርሶችን ለመጠገን 300 ሚሊየን ብር ተመደበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በከፋ ዞን የሚገኙ ሶስት ሃይማኖታዊ ቅርሶችን ለመጠገን 300 ሚሊየን ብር ተመድቧል። በዞኑ የአንድራቻ መድሃኒዓለም፣ የበሃ ጊዮርጊስ እና የቶንገላ አብዱሰላም መስጂድ ቅርሶች ካላቸው የዕድሜ ብዛት አንጻር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር ዘመቻው የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የጸጥታ አካላት ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር ዘመቻው መስዋዕትነት ለከፈሉና የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የጸጥታ አካላት የማዕረግ ዕድገት፣ ዕውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡ የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የክልሉ ልዩ ኃይል፣ ፖሊስና…

ጉባኤው 7 ሺህ መጻሃፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለአብረሆት ቤተ መጻሕፍት 7 ሺህ መጽሃፍ ማበርከቱን የጉባኤው ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ተናግረዋል፡፡ መጽሃፍቱን ከጉባኤው ጽህፈት ቤትና ከአባል ቤተ እምነቶቹ በማስተባበር ዛሬ ለቤተ…

በባንኮች የደንበኞች የቁጠባ ሂሳብ መጠን 1 ነጥብ 6 ትሪሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባንኮች የደንበኞች የቁጠባ ሂሳብ መጠን 1 ነጥብ 6 ትሪሊየን ብር መድረሱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሱፐርቪዥን ዳይሬክተር ፍሬዘር አያሌው የዜጎች የቁጠባ ባሕል በሚፈለገው ደረጃ ላይ ደርሷል ባይባልም…

በኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ ተግባራት 7 ቢሊየን ብር የልማት ስራ መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አራተኛው የዓለም የበጎ ፈቃደኝነት ሪፖርት በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ “እኩል እና ሁሉን አቀፍ ማህበራትን መገንባት” በሚል መሪ ቃል በይፋ ተጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ የየሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ…

በሱሉልታ በዛሬው ዕለት በደረሱ ሁለት የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱሉልታከተማ በዛሬው ዕለት ሁለት ጊዜ በደረሱ የእሳት አደጋዎች በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ማዘጋጃ ቤት አስታወቀ፡፡ የከተማዋ ማዘጋጃ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደረጄ ያኢ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ሉሲዎቹ የዛንዚባር አቻቸውን 5 ለ 0 አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 204 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ውድድር ዛንዚባርን የገጠመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን (ሉሲዎች) 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ የማሸነፊያ ጎሎችን አረጋሽ ካልሳ የመሪነቱን ጎል ስታስቆጥር ሎዛ አበራ እና ቅድስት ዘለቀ ሁለት ሁለት ጎሎችን…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባህል ፌስቲቫልና ኤግዚቢሽን ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የባህል ፌስቲቫልና ኤግዚቢሽን በቦንጋ ከተማ ዛሬ በይፋ ተከፈተ፡፡   በመክፈቻ መርሐ ግበሩ በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስነ-ጥበብና ስራ ዕድል ፈጠራ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ነፊሳ አልማሃድ፣…

የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በ30 ቀናት የሚጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በ30 ቀናት የሚጠናቀቁ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶችን አስጀምሯል፡፡ ፕሮጀክቶቹ በዋናነት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ማደስ፣ በክፍለ ከተማው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች የዳቦ አቅርቦትን ተደራሽ ማድረግ፣ የከተማ…