Fana: At a Speed of Life!

የዲቼቶ እና ጋድ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ሥምምነት ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲቼቶ እና ጋድ ከፀሐይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ሥምምነት እንዲቋረጥ መደረጉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግ ቢሮ የመንግሥትና የግል አጋርነት እና የግል የኤሌክትሪክ…

የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብዓዊ ድጋፍ ያሳየው ተነሳሽነት የሚበረታታ ነው – የተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል ሕዝብ እየቀረበ ያለው ሰብዓዊ ድጋፍ መልካም የሚባል መሆኑን እና የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብዓዊ ድጋፉ ያሳየው ተነሳሽነት የሚበረታታ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሀና ቴቴክ ተናገሩ፡፡…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ከ20 ሺህ በላይ መጻሕፍት አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ከ20 ሺህ በላይ መጻሕፍት አበረከተ። ከዚህ ውስጥ 13 ሺህ 260 የሚሆኑት መጻሕፍት የታሪክ፣ የቋንቋ፣ የጥበብና የባህል መጻሕፍት ናቸው። መጻሕፍቱ አፋን ኦሮሞን ጨምሮ በሦስት…

የሶማሌ ክልል መንግስትና የዓለም ምግብ ፕሮግራም የመሰረተ ልማት ትብብሮችን ማጠናከር በሚችልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በኢትዮጵያ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ክላውድ ጂቢዳር ጋር በመሰረተ ልማት ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የክልሉን ህዝብ ኑሮ ለማሻሻልና የግብርና…

በመጪው ክረምት ከባድ ዝናብ ስለሚኖር ከወዲሁ ከጎርፍ አደጋ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል- የሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው የክረምት ወቅት ጎርፍና መሰል አደጋዎች ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ ስለሚኖር የጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ሰሞኑን የታየው ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከተፈጥሯዊና ሰው…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል በቄለም ወለጋ ለሚገኙ በግጭት ለተፈናቀሉ ከ5 ሺህ በላይ ቤተሰቦች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በቄለም ወለጋ፣ ሃዋ ገላንና ስዮ ወረዳ ለሚገኙ በግጭት ለተፈናቀሉ 5 ሺህ 143 ቤተሰቦች ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል፡፡ ድጋፉ በአማካይ በቤተሰብ 25 ኪሎ ግራም የስንዴ፣ 25 ኪሎ ግራም…

እያጋጠመ ያለውን የኃይል መቆራርጥ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን የኃይል ፍላጎት ለማሟላት እና በዲስትሪቢዩሽን መስመሮች እርጅና ምክንያት የሚከሰተውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የዲስትሪቢዩሽን መስመሮች ማሻሻያና ማስፋፊያ…

ከከተማ አቀፉ ኤግዚቢሽንና ባዛር 27 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ኅበረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ባለፉት ቀናት ባካሄደው ከተማ አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር 27 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለፀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ዓሊ እንደገለፁት÷ በተዘጋጀው…

የጃፓን ኢምፓክ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ የሚያስገባውን የጽጌረዳ አበባ በአምስት እጥፍ ሊያሳድግ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ኢምፓክ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ የሚያስገባውን የጽጌረዳ አበባ በአምስት እጥፍ ሊያሳድግ ነው፡፡ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው፥ የኢምፓክ ኮርፖሬሽን ሊቀመንበር እና ፕሬዚዳንት ሄኪሮ ሞሪሽጌ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው በሮዝ…

በክልሉ በጦርነቱ የሥነ-ልቡና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሙያ ድጋፍ የሚሠጡ 1 ሺህ 200 ሰዎችን ማሠልጠን ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በጦርነት ጉዳት በደረሰባቸው አምስት ዞኖች የሥነ-ልቡና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሙያ ድጋፍ የሚያደርጉ 1 ሺህ 200 ሰዎችን ማሠልጠን ተጀመረ። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ አየለች እሸቴ ÷…