በሰሜን ሸዋ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢ ኤስ ዲ፣ ውመን ኢምፓወርመንት አክሽን እና ህይወት ኢትዮጵያ የተባሉ በጎ አድራጊ ድርጅቶች በጋራ በመሆን ለተፈናቃይ ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ድጋፉ የምግብ፣ የአልባሳትና በጦርነት ለተጎዱ ስድስት ትምህርት ቤቶች…