Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የተለያዩ ማዕድናት ለምተው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች ውጤት አስመዝግበዋል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም ከለውጡ ወዲህ ወርቅን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ማዕድናት ለምተው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ ለማስቻል የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን…

የጎረቤታችን ኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለሀገራችን ሰላም መስፈን እያደረገ ያለው አስተዋፅኦ በቃላት አይገለጽም -የጁባ ምክትል ፕሬዝዳንት 

አዲስ አበባ፣ሰኔ 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የጎረቤታችን ኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ለሀገራችን ሰላም መስፈን እያደረገ ያለው አስተዋፅኦ በቃላት አይገለጽም ሲሉ በሶማሊያ የጁባላንድ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት ማህሙድ ሰይድ ገለፁ። በሶማሊያ የጁባላንድን የፀጥታ ሁኔታ ለማጠናከር የአካባቢው…

የአማራ ክልል መንግስት በቄለም ወለጋ በሚኖሩ ንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው ጭፍጨፋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግስት በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ውስጥ በሚኖሩ ንጹሃን ዜጎች ላይ በደረሰው ጭፍጨፋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለጸ። የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በሰጡት መግለጫ፥ አሸባሪው የሸኔ ቡድን ዛሬም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ39ኛው የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ናይሮቢ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ39ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግሥታት /ኢጋድ/ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የኬንያ መዲና ናይሮቢ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ወቅታዊ፣ ትኩስ እና…

መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ አስታውቋል፡፡ ጨፌው ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ በኦሮሚያ ቄለም ወለጋ ዞን ሐዋ ገላን ወረዳ አሸባሪው ሸኔ በንጹሀን ዜጎች ላይ በፈፀመው ጥቃት…

ከቡና ልማት የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትጋት መሥራት ይገባል- ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቡና ልማት የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በልዩ ትኩረት መስራት እንደሚገባ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልል፣ የዞን እና ልዩ ወረዳ አመራሮች…

የሀገር ውስጥ ነጻ የንግድ ቀጠና መጀመር የሎጅስቲክስ ዘርፉን ያነቃቃል- ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ ነጻ የንግድ ቀጠና መጀመር የሎጅስቲክስ ዘርፉን ያነቃቃል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተናገሩ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ነጻ የንግድ ቀጣና በኢትዮጵያ ለማስጀመር ያለመ…

በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች ወደ ሩሲያ ከሚገቡበት በፒተርስበርግ ከተማ ከሚገኘው የወደብ የሥራ ኃላፊዎች ጋር…

አስቸጋሪ ፈተናዎችን በጋራ በመሻገር ዘላቂ ሰላምን እና ልማት ለማረጋገጥ የምናደርገውን ጥረት እንቀጥላለን – አቶ መለሰ ዓለሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስቸጋሪ ፈተናዎችን ሁሉ ከህዝባችን ጋር በጋራ በመሻገር ዘላቂ ሰላምን እና ልማት ለማረጋገጥ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለስ ዓለሙ ገለጹ ፡፡ በንፋስ ስልክ ላፍቶ…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለቻን ማጣሪያ ጨዋታ ዝግጅት ለ 23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ ሱዳን ጋር የቻን ማጣሪያ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስብስቡን ይፋ አድርጓል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የቻን የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን ጋር የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ…