በክልሉ የተለያዩ ማዕድናት ለምተው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች ውጤት አስመዝግበዋል- አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም ከለውጡ ወዲህ ወርቅን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ማዕድናት ለምተው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ ለማስቻል የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን…