ኢትዮጵያ በፈረንሳይ በተዘጋጀው የቴክስ ዎርልድ የቴክስታይልና ጋርመንት ኤግዚቢሽን እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ የተዘጋጀው የቴክስ ወርልድ የቴክስታይል እና ጋርመንት ኤግዚቢሽን ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡
ቴክስ ዎርልድ በዓለም ግንባር ቀደም ከሚባሉ የቴክስታይል እና የጋርመንት ኤግዚቢሽኖች አንዱ መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡…