Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የደንብ ጥሰቶችን በተሻለ መልኩ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ ደንብ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የደንብ ጥሰቶችን በተሻለ መልኩ ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ አዲስ ደንብ እየተዘጋጀ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን አስታወቀ። በከተማ አስተዳደሩ የደንብ መተላለፍ…

የመጀመሪያው የወጣቶች ሃገር አቀፍ ኦሊምፒክ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የወጣቶች ሃገር አቀፍ የኦሊምፒክ ጨዋታ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተጀምሯል።   በጨዋታው ከአማራ ክልል ውጭ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ ስፖርተኞች ተሳታፊዎች መሆናቸው ተገልጿል።…

የሩሲያ ጦር በዩክሬን በሚያካሂደው ወታደራዊ ዘመቻ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ህጎችን በጥብቅ ያከብራል-ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ወታደሮች በዩክሬን በሚያካሂዱት ወታደራዊ ዘመቻ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ህጎችን በጥብቅ እንደሚያከብሩፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ፡፡   ፕሬዚዳንት ፑቲን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ከጀርመን መራሄ መንግስት…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ11 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ የትራፊክ አደጋው የደረሰው 13 ሰዎችን አሳፍሮ ከእንጦጦ…

በምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለተሳተፈው ከ18 እና 20 ዓመት በታች ልዑክ አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ4ኛ ጊዜ በዳሬሰላም በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ለተሳተፈው ልዑክ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

ለፕሮጀክቶች መጓተት እንደችግር በሚነሳው ጊዜያዊ የፍርድ ቤት እግድ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፕሮጀክቶች መጓተት እንደ ችግር በሚነሳው ጊዜያዊ የፍርድ ቤት እግድ ላይ የሚመክር መድረክ በአዲ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የአዲ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የፍትሕ ሚኒስቴር የስራ…

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለአርሶ አደሮች የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በዛሬው ዕለት ለአርሶ አደሮች የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን አስረክቧል፡፡ በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አዘጋጅነት "ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር" በሚል መሪ ሃሳብ ለክልሉ አርሶ አደሮች…

“የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለአዲስ አበባ ወጣቶች የአንድነት ማሳያ ነው” – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለአዲስ አበባ ወጣቶች የሰላም፣ የአንድነትና የአብሮነት ማሳያ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ “አዲስ አበባ የሰላምና የአብሮነት ከተማ” በሚል መሪ ቃል ከተማ…

“የድርቁ አደጋ የሰው ህይወት ሳይነጥቅ ምላሽ እንደተሰጠ ሁሉ ለዋጋ ንረቱም ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው”- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የድርቁ አደጋ የሰው ህይወት ሳይነጥቅ ምላሽ እንደተሰጠ ሁሉ ለዋጋ ንረቱም ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው" ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ የሶማሌ ክልላዊ መንግስት በክልሉ እየታየ ያለውን የዋጋ…

ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ተተኪ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀኔቫ ሲዊዘርላንድ እየተካሄደ ባለው 75ኛው የአለም ጤና ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የአለም ጤና ድርጅት ተተኪ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል በመሆን ተመርጣለች። ከአፍሪካ ኢትዮጵያና ሴኔጋል ናቸው ተተኪ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባል በመሆን…