የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት በመደበኛ ትምህርት ውስጥ እንዲካተት እየተሰራ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት በመደበኛ የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓት ውስጥ በተደራጀ መልኩ እንዲካተቱ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ ያዘጋጀው ሁለተኛው አገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ምስለ-ችሎት ውድድር በአዲስ…