Fana: At a Speed of Life!

የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት በመደበኛ ትምህርት ውስጥ እንዲካተት እየተሰራ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት በመደበኛ የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓት ውስጥ በተደራጀ መልኩ እንዲካተቱ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ያዘጋጀው ሁለተኛው አገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ምስለ-ችሎት ውድድር በአዲስ…

ዋልያዎቹ ከሌሴቶ አቻቸው ጋር በአቻ ውጤት ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሌሴቶ አቻው ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሌሴቶ በ20ኛው ደቂቃ በማክሀ ቱሜሎ አማካኝነት የመጀመሪያውን ግብ…

በአሜሪካ ቴክሳስ በአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እና መምህራን ላይ የተፈጸመው ግድያ ቁጣ አስነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በአንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ 19 ተማሪዎች እና ሁለት መምህራን ላይ የተፈጸመው ጅምላ ግድያ በህዝብ ዘንድ ቁጣና የተቃውሞ ሰልፍ ማስነሳቱ ተግልጿል። ሰልፈኞቹ በጥይት የተገደሉ ተማሪዎችን ፎቶግራፎች ይዘው…

በካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ ለመትከል መታቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የጓሮ ቡና ሽፋን የማሥፋት ስትራቴጂ ዳግም ንቅናቄ ” በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ ለመትከል መታቀዱን የካፋ ዞን ቡና ፣ሻይ እና ቅመማ ቅመም ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ጽህፈት ቤቱ በዘንድሮዉ ዓመት 32 ነጥብ 9…

የሩሲያ ሠራዊት የዩክሬንን ስትራቴጂያዊ ከተማ ሊማንን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጦር ስትራቴጂያዊ ፋይዳዋ ክፍተኛ ነው የተባለችውንና ምስራቃዊቷን የዩክሬን ከተማ ሊማንን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አረጋገጠ፡፡ የሩሰያ ጦር በዩክሬን ምሥራቃዊ ክፍል ዶንባስ ክልል የሚያደርገውን የማጥቃት ዘመቻ አጠናክሮ በመቀጠል የሊማን ከተማ…

የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ 5 ሺህ የሚሆኑ መጻህፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ከሰራተኞቹ እና ከአድማጭ ተመልካች የሰበሰበውን 5 ሺህ የሚሆኑ መጻህፍት ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት አስረከበ። "ሚሊዮን መጻህፍት ለሚሊኒየሙ ትውልድ " በሚል ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት የሚደረገው የመጽሃፍት ልገሳ ተጠናክሮ…

“ከወንድሜ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ውጤታማ ውይይት አድርገናል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ እንደወትሮው ሁሉ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ከወንድሜ ኡሁሩ ኬንያታ ጋር  ውጤታማ ውይይት አድርገናል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር…

ጃፓን በኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት እቅድ ትኩረት ለተሰጣቸው ዘርፎች ድጋፍ ለማድረግ እየሰራች ነው- አምባሳደር ኢቶ ታካኮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በኢትዮጵያ የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ ትኩረት የተሰጣቸውን ዘርፎች በመለየት ድጋፍ ለማድረግ እየሰራች መሆኗን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ፡፡ ጃፓን የኢትዮጵያ የ10 ዓመት መሪ የልማት እቅድ እንዲሳካ ድጋፍ…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ስኬት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ከዓለም ባንክ የተውጣጣ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ከሚተገብሩ መስሪያ ቤቶች ጋር በፕሮጀክቱ…

በፍላቂት ገረገራ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር 02 ገረገራ ልዩ ቦታው ሸዋበር በተባለ አካባቢ በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ በአካባቢው ዛሬ ከጠዋቱ በግምት 2 ስዓት ከጋይንት ወደ…