Fana: At a Speed of Life!

የሸገር አዲስ ገጽታ ፕሮጀክትን ለማበልፀግ በቀረቡት የዲዛይን ሀሳቦች ላይ አስተያየት ለመሰብሰብ ያለመ ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ያዘጋጀው ለሸገር አዲስ ገጽታ ፕሮጀክትን ለማበልፀግ ለውድድር የቀረቡት የዲዛይን ሀሳቦችን አስመልክቶ የህዝብ አስተያየት ለመሰብሰብ ያለመ ኤግዚቢሽን ተከፈተ፡፡ ኤግዚቢሽኑ ለአንድ ወር የሚቆይ ሲሆን ፥ መስቀል…

በኦሮሚያ ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች 700 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባዎች ለሚገኙ 700 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል የክረምት የዜግነት አገልግሎት ማስጀመሪያና የ2015 ዓ.ም የክልሉ የትምህርት ዘርፍ እቅድ…

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ መርሐ ግብር ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው ለ9ኛ ዙር በኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት ክፍል በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ…

ህግን በማስከበር ደረጃ መንግስት እየሠራ ያለውን ስራ እንደሚደግፉ የፓለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካባቢን ሠላም በማስጠበቅና ህግን በማስከበር ደረጃ መንግስት እየሠራ ያለውን ስራ እንደሚደግፉ በደሴ ከተማ የሚገኙ ፓለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የደሴ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ምክክር ያካሄደ ሲሆን÷ የኢዜማ ፓርቲ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡ ከንቲባዋ በዚህ ወቅት ፥ ፕሮጀክቶቹ በታሰበላቸው ጊዜ በፍጥነት እንዲሁም ጥራታቸውን ጠብቀው…

በዘመናት የተገነባውን የህዝቦች መተማመን ለመናድ የሚደረጉ ጥረቶችን ኢትዮጵያውያን ሊያስተውሉ እና ሊያከሽፉ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመናት የተገነባውን የማኅበረሰብ ሐብት በመናድ በህዝቡ ውስጥ መተማመን እንዳይኖር የሚደረጉ ጥረቶችን ማኅበረሰቡ ቆም ብሎ አንዲያስተውል እና እንዲያከሽፍ ምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር የሆኑት አቶ ደጉ አስረስ÷ መንግስት…

በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል ተመላሽ የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ…

‘’የኢትዮጵያን ዘርፈ ብዙ አሸናፊነት ያንፀባርቃል’’ የተባለ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ በሀረር ከተማ ተከፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስለ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ‘’የኢትዮጵያን ዘርፈ ብዙ አሸናፊነት ያንፀባርቃል’’ የተባለ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ በሀረር ከተማ ተከፈተ። አውደ ርዕዩን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና…

በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ዜጋ አጀንዳ የሚያስይዝበት አሰራር እንደሚዘረጋ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ኢትዮጵያዊ አጀንዳ የሚያስይዝበት አሰራር እንደሚዘረጋ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የውይይት…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የ830 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ኢትዮጵያ ለምታከናውነው የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራዎች የሚውል የ830 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ፈርሟል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ከግንቦት 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በጋና…