Fana: At a Speed of Life!

የባንክ አገልግሎትን በሂደት ለዓለም አቀፍ ውድድር ክፍት በማድረግ ባንኮች አቅማቸውን እያጎለበቱ እንዲሄዱ መስራት ይገባል -አቶ አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ውስጥ የባንክ አገልግሎትን ቀስ በቀስ ለዓለም አቀፍ ውድድር ክፍት በማድረግ ባንኮች አቅማቸውን እያጎለበቱ እንዲሄዱ መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ።   የአገር ውስጥ ባንኮች ከአቅም…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡ ተቋሙ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ባለሙያዎች አማካኝነት ያሠለጠናቸው የፖሊስ አመራሮችና አባላት…

መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ተቋም በአሸባሪ ቡድኑ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ 7 ሚሊየን በር የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ሃና ፋውዴሽን'' የተሰኘ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ምግባረ-ሠናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን ጃራ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖች ሰባት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በአዲስአበባ በውክልና…

በዛሬው እለት 1ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 166 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕልት ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 169 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ÷133ቱ ደግሞ ህጻናትና መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ እና…

የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ለመሰማራት መዘጋጀታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ለመሰማራት ዝግጅት ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡   በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ÷በአገሪቱ ባለሃብቶች የተመሰረተውና በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ከተሰማራው የ"10 ግሪን…

በዳሬ ሰላም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ዳሬሰላም እየተካሄደ ባለው የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡ በተካሄዱ የመክፈቻ ውድድሮችም÷ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዘጠኝ ወርቅ፣ አንድ…

በዳሬ ሰላም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ዳሬሰላም እየተካሄደ ባለው የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡ በተካሄዱ የመክፈቻ ውድድሮችም÷ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዘጠኝ ወርቅ፣ አንድ  ብር እና አንድ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለአፍሪካ የሚያደርገውን ሰብዓዊ ድጋፍ ሊያጠናክር ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለአፍሪካ የሚያደርገውን ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያጠናክር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው በማላቦ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው በ15ኛው የአፍሪካ…

በስዊዘርላንድ በአማራና አፋር ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ተቋማት የሚሆን ሃብት የማሰባሰብ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የሚገኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በአማራና በአፋር ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማትና ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት የሚያስችል የሃብት ማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ ጀምረዋል:: በመርሃ ግብሩ የተሳተፉት…

ሀገራዊ ቴክኖሎጂን በአግባቡ መጠቀምና ማልማት ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የቴክኖሎጂ ፍላጎትን መለየት፣ መምረጥ፣ መጠቀም፣ ማልማት እና የአገልግሎት ጊዜያቸው ሲያበቃ ማስወገድ ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ በአገር በቀል ቴክኖሎጂ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና ሀገራዊ የሳይንስ ቴክኖሎጂ…