Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በአፈር መረጃ ቋት ላይ የአይሲቲ ግብርናን ጀመረች

አዲስ አበባ፣ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ትብብር ባለፉት 3 ዓመታት ሲዘጋጅ የቆየው የኢትዮጵያ ብሄራዊ የአፈር መረጃ ቋት ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ ኢትዮጵያ በአፈር መረጃ ቋት ላይ የአይሲቲ ግብርና መጀመሯን የማብሰሪያ ሥነ ስርዓት ተካሄደ፡፡ ፕሮጀክቱ…

የኢትዮጵያ የብስክሌት ሻምፒዮና የፍፃሜ ውድድር በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ቡድን ስፖርተኞችን ለመመልመል እንደሚግዝ የታመነበት የኢትዮጵያ የብስክሌት ሻምፒዮና የፍፃሜ ውድድር በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። ውድድሩን÷ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የቴክኒክ ኃላፊ አቶ ግዛቸው መኮንን  እና የድሬ ዳዋ አስተዳደር…

በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባውን የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባውን የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የውሃ ፕሮጀክት ዛሬ መረቁ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የአዲስ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ የውሃ ፕሮጀክት በተገነባበት አካባቢ ያለ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረገውን የውሀ ፕሮጀክት መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ የመጠጥ የውሃ ፕሮጀክት በተገነባበት አካባቢ ያለ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረገውን ወልገኦ አካባቢ የውሀ ፕሮጀክት መርቀዋል፡፡ ፕሪጀክቱ ከዚህ በፊት ይነሳ የነበረውን የፍትሃዊ…

የአብርሆት የመጻሕፍት ማሰባሰቢያ የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአንድ ወር ሲካሄድ የቆየው ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የመጻሕፍት ማሰባሰቢያ የመጀመሪያው ምዕራፍ የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣…

አገራዊ ምክክር ኮሚሸን ወደ ዝግጅት ምዕራፍ መግባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ስራዎችን አጠናቅቆ ወደ ዝግጅት ምዕራፍ መግባቱን የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገለጹ። ፕሮፌሰር መስፍን እንደገለጹት÷ በቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ ኮሚሽኑን የማደራጀት…

በባህላችን የተመረቀ ሰው ለበጎ የተጠራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህላችን የተመረቀ ሰው ለበጎ የተጠራ በመሆኑ እያንዳንዱ ተመራቂ የተጠራለት ተግባር ለሀገሩ ዕድገት ምሦሶ መሆን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በጋምቤላ ክልል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በጋምቤላ ክልል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በክልሉ አራተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጋምቤላ ወረዳ ቀርሚ ቀበሌ…

ኢትዮጵያ በድሬ ዳዋ የምትመሰርተው ነፃ የንግድ ቀጠና የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ በጥሩ ደረጃ ላይ ነው- ወ/ሮ ዳግማዊ ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የምትመሰርተው ነፃ የንግድ ቀጠና የቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊ ሞገስ ገለፁ፡፡ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ነፃ የንግድ…

ጀግኖች ደማቸውን ሰጥተው ያስከበሯትን ሀገር በመስዋዕትነት እናስቀጥላለን – የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀግኖች ደማቸውን ሰጥተው ያስከበሯትን ሀገር በመስዋዕትነታችን እናስቀጥላለን ሲሉ በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሚገኙ ሜካናይዝድ እና የእግረኛ ክፍለ ጦር የሰራዊት አባላት ተናገሩ፡፡ በክፍለ ጦሩ የሚገኘው የ2ኛ ሬጅመንት አዛዥ ሻለቃ…