Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ኅብረት ልዩ የመሪዎች ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ልዩ የመሪዎች ጉባዔ በኢኳቶሪያል ጊኒ ዋና ከተማ ማላቦ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በሰብአዊ እርዳታና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም ፀረ ሽብር ጉዳዮች ላይ እና ኢ-ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ…

በሰሜን ሸዋ ዞን በ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓት ተካሄደ። በዞኑ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ በአንጎለላና ጠራ ወረዳ ጨኪ ቀበሌ ጀር…

ሕግ የማስከበር ዘመቻው ውጤት እያመጣ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዞኑ እየተካሄደ ያለው ሕግ የማስከበር ዘመቻ ውጤት እያመጣ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ፡፡ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱ ሁሴን በወቅታዊ እና አካባቢያዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና አስተዳዳሪ አቶ…

በምዕራብ ጎጃም ዞን ከ595 በላይ ተጠርጣሪዎች ለሕግ መቅረባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር እርምጃ 595 ተጠርጣሪዎችን ለሕግ ማቅረቡን የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተዳደር አስታወቀ። የምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ ተሾመ በሰጡት መግለጫ ÷ በዞኑ በልዩ ልዩ መልክ የሚገለጹ የፀጥታ ችግሮችና…

በኔዘርላንድስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኔዘርላንድስ ሔግ ከተማና በአካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውን ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ፥ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ…

ሀገርን ማፅናት የሚቻለው በበጎ አመለካከት በመሆኑ ዜጎች በጎ ፈቃደኝነትን ባህል ማድረግ አለባቸው- አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ማፅናት የሚቻለው በበጎ አመለካከት በመሆኑ ዜጎች በጎ ፈቃደኝነትን ባህል ሊያደርጉ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡ አቶ ታዬ ደንደአ በብሄራዊ ወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበረሰብ…

ሩሲያን ለመነጠል እየሞከሩ ያሉ ሃገራት እራሳቸውን እያዳከሙ ነው – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያን ለመነጠል እየሞከሩ ያሉ ሃገራት የራሳቸውን ኢኮኖሚ እያዳከሙ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ።   ፑቲን በእስያ አውሮፓ የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ሩሲያን ማግለልና መነጠል የማይቻል መሆኑን…

በሻምቡ የተገነባው የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ የተገነባው ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ፕሮጀክት ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጁ አቶ አሸናፊ ሙሉብርሃን እንደገለጹት÷ማከፋፈያ ጣቢያው…

በትራፊክ አደጋ የእናትና ልጅ ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የእናትና ልጅ ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። አደጋው አስፍቸው ቀበሌ ልዩ ቦታው ጭራሜዳ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ የደረሰ መሆኑን የጽሕፈት ቤቱ…

የደቡብ ክልል የጸጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመምከር ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም የነበሩ የህዝብ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በልዩ ትኩረት እንደሚሰራም ተጠቁሟል። በደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመልካም…