Fana: At a Speed of Life!

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና የዓለም ምግብ ፕሮግራም አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በቅርቡ ከተሾሙት የዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተጠሪ ዳይሬክተር ክላውድ ጂቢዳር እና የሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይቱ የዓለም የምግብ ፕሮግራም…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የባህልና ዙምባራ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የባህልና ዙምባራ ፌስቲቫል በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በፌስቲቫሉ የፖናል ውይይቶችና ባህላዊ ትርዒቶች ቀርበዋል ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ተሳታፊዎች በህዝቦች መካከል…

በመዲናዋ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ትናንት ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት 24 እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው የደረሰው፡፡ በደረሰው አደጋ የሁለት ሰወች ህይወት ወዲያውኑ…

የኢንቨስትመንት ባንኮችና ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የመዋዕለ ነዋዮች ሰነድ ገበያ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን እየገለጹ ነው -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ባንኮችና ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የመዋዕለ ነዋዮች ሰነድ ገበያ ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን እየገለጹ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገለጸ።   የካፒታል ገበያን በኢትዮጵያ ለመጀመርና ገበያውን ለመምራት…

ለሰባተኛው የብሄራዊ ባንክ ገዢ አቶ ዱባለ ጃሌ ህክምና የሚውል ገንዘብ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰባተኛው የብሔራዊ ባንክ ገዢ ለነበሩት አቶ ዱባለ ጃሌ ላጋጠማቸው የጤና እክል ማሳከሚያ የሚውል የእርዳታ ገንዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡   አቶ ዱባለ ጃሌ በስልጣን ዘመናቸው በተለየ መልኩ እጃቸው ከሙስና፣ ከስርቆትና…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። የአውሮፓ ህብረት ትብብር የኢትዮጵያ ኃላፊ ስቴፋን ሎክ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ጋር…

ኢትዮጵያና እና ኢኳቶሪያል ጊኒ በማዕድንና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና እና ኢኳቶሪያል ጊኒ በማዕድንና ኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት መካሄዱን የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ ፡፡ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በአማራ ክልል የሕግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል- የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሕግ የበላይነትን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የነበረው የጸጥታ ችግር በግብርና፣ በኢንቨስትመንት እና በንግድ እንቅስቃሴ ላይ ተጽእኖ ማሳደሩን የክልሉ ሰላም እና…

ከውጭ የሚገባን የአፈር ማዳበሪያ ጉድለት ለመሙላት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ላይ እየተሰራ ነው – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገባን የአፈር ማዳበሪያ እስከ 20 በመቶ የሚሆነውን ጉድለት መሙላት የሚችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ ላይ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…