በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል፡፡
ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተካሄደ ሲሆን÷ በቀን 86 ሺህ ሜትር ኪዩብ…