Fana: At a Speed of Life!

የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን ማዘመን በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሐብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ከህዋዌ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱን የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶች ለማዘመን በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ሚኒስቴር መሥሪየ ቤቱ…

መንግሥት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲፋጠን ያሳለፈው ግጭት የማቆም ውሳኔ የሰብዓዊ ድጋፉ እንዲሳለጥ አድርጓል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግሥት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲፋጠን ያሳለፈው ግጭት የማቆም ውሳኔ በትግራይ ብቻ ሳይሆን ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚደረገው ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲፋጠን አስችሏል ሲል የተባበሩት መንግሥታቱ ድርጅት (ተመድ) ገልጿል።…

እስካሁን 28 ሺህ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረብያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በሳውዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 28 ሺህ ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሳውዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ በእስር ቤቶችና በማቆያ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሃገር…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለተቋቋመለት አገራዊ አጀንዳ ተግባራዊነት ሁሉም የህብረተስብ ክፍሎች ቁርጠኛ ሆነው እንዲነሱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለተቋቋመለት አገራዊ አጀንዳ ተግባራዊነትና ውጤታማነት ሕዝቡ፣ ሁሉም የህብረተስብ ክፍሎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችና መንግሥት የበለጠ ቁርጠኛ ሆነው እንዲነሱ ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን…

በሽታን መከላከልና ጤናን ማበልጸግ መሰረት ያደረገ ፖሊሲ በመተግበሩ አበረታች ውጤት መመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሽታን መከላከልና ጤናን ማበልጸግ መሰረት ያደረገ ፖሊሲ ተግራዊ እያደረገች በመሆኗ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር አበረታች ውጤት መመዝገቡን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ ተናገሩ፡፡ ከ22 ነጥብ 6 ሚሊየን…

በድርቅ ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰባቸው ክልሎች የእንስሳት መድኃኒት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች በተከሰተው በድርቅ ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰባቸው እንስሳት የሚውል የመድኃኒት ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ የተደረገው÷በግብርና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ እንስሳት ጤና ለገጠር ልማት ፕሮጀክት አማካይነት መሆኑ…

በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የግሉን ዘርፍ በቀዳሚነት እንዲሳተፍ ማድረግ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂው ዘርፍ ለኢኮኖሚያዊ እድገት የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ የግሉን ዘርፍ በቀዳሚነት እንዲሳተፍ ማድረግ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ከግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት…

የኢትዮ-ቱርክ የኢንቨስትመንት ፎረም በቱርክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከአዳና ቻምበር ኦፍ ፎረም እና ከአዳና ቆንስላ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት እድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በቱርክ አዳና ከተማ ተካሂዷል። በፎረሙ በቱርክ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩ…

ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ሲያደርስ የነበረ የሳይበር ወንጀለኛ ቡድን መሪ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖልና በርካታ የሳይበር ደህንነት ተቋማትን ያካተተዉ “ኦፕሬሽን ደሊላ” ከአንድ ዓመት ምርመራና ክትትል በኋላ በናይጀሪያ መቀመጫዉን ያደረገዉን የሳይበር ወንጀለኞች ቡድን መሪ መያዙን ገለጸ። በዓለም አቀፍ…

የመጀመሪያው ከተማ-አቀፍ የኅብረት ስራ ኤግዚቢሽን፣ ባዛር እና ሲምፖዚዬም ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ከተማ-አቀፍ የኅብረት ስራ ኤግዚቢሽን፣ ባዛር እና ሲምፖዚዬም በዛሬው ዕለት በይፋ ተከፍቷል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ህብረት ስራ ኤጀንሲ የተዘጋጀውን ከተማ አቀፍ የህብረት ስራ ኤግዚቪሽን፣ ባዛር እና ሲምፖዚዬም…