Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር 33 የሸኔ አባላትን ጨምሮ 145 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 33 የሸኔ አባላትን ጨምሮ 145 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዞን አስታወቀ፡፡ በኦሮሞ ብሄረሰብ አሥተዳደር እየተካሄደ ባለው ህግ የማስከበር እርምጃ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር…

በጎንደር ከተማ ሰዎችን በማገት የተጠረጠሩ 36 ግለሰቦች በቁጥጥ ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ሰዎችን በማገት የተጠረጠሩ 36 ግለሰቦች በቁጥጥ ስር መዋላቸውን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ በሕግ ማስከበር እንቅስቃሴው ዙሪያ ዛሬ መግለጫ…

በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ትጫወታለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2022 ቻን የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ውድድር የማጣሪያ ድልድል በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል።   በማጣሪያ ውድድሩ ላይ የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ (ሴካፋ) ሶስት ሀገራትን ወደ ዋናው ውድድር የሚያሳትፍ ሲሆን ÷በወጣው ድልድል…

ያልተጠናቀቁ የካፒታል ፕሮጀክቶች በ2015 በጀት ዓመት በአነስተኛ ወጪ ለአገልግሎት እንዲበቁ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል – ዶክተር እዮብ ተካልኝ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት አዳዲስ ካፒታል ፕሮጀክቶች ተግባራዊ እንደማይደረጉ እና ያልተጠናቀቁ የካፒታል ፕሮጀክቶችን በአነስተኛ ወጪ በትጋት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ለማብቃት ከፍተኛ ጥረት እንደሚደረግ የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ…

በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች የትምህርት ተደራሽነት እንዲኖራቸው የባለድርሻ አካላት ርብርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭትና ተፈጥሮ ክስተት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች የትምህርት ተደራሽነት እንዲኖራቸው የባለድርሻ አካላት ርብርብ ወሳኝ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች ጥራት ያለው…

ምዕራባውያን ሩሲያን ከዓለም ኢኮኖሚ ለማግለል የሚያደርጉት ጥረት አይሳካም – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በምዕራባውያኑ ተፅዕኖ ከዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ መድረክ ለቃ እንደማትወጣ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ ። ፕሬዚዳንት ፑቲን በበይነ መረብ በተካሄደው የአውሮፓ እና እስያ ሀገራት የኢኮኖሚ ፎረም ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ሩሲያን በማዕቀቦች…

ሀገራዊ ለውጡ ተቋማዊ ሆኖ እንዲቀጥል ተባብሮ መስራት እንደሚገባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 6 ቀናት "አዲስ ፖለቲካዊ ዕይታ አዲስ ሀገራዊ እምርታ" በሚል ለከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው የስልጠና መድረክ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል።   በማጠቃለያ መድረኩ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፥…

መምህራን ትውልድን በመልካም ሥነ ምግባር በማነጽ የሰላም ግንባታን ለማሳካት የማይተካ ሚና አላቸው- ሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልድን በመልካም ሥነ ምግባር በማነጽ የሰላም ግንባታን ለማሳካት መምህራን የማይተካ ሚና እንዳላቸው ሰላም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት ከትምህርት ማህበረሰቡ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማላቦ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ኢኳቶሪያል ጊኒ ርእሰ ከተማ ማላቦ ገብተዋል፡፡ በናይጄሪያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፥ ጉብኝቱን አጠናቀው በአፍሪካ ሕብረት ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በዋግኽምራ ለ19 ሺህ 500 ተፈናቃይ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ሣምንታት በዋግኽምራ ዞን በዝቋላ ወረዳ ለሚገኙ 19 ሺህ 500 ተፈናቃይ ወገኖች ሰብአዊ ድጋፍ ማድረጉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በዋግ ኽምራ ዞን ዝቋላ ወረዳ…