Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ሊያ ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ጤናን እና የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከኖርዌይ አቻቸው ኢንግቪልድ ጀርኮል ጋር ጤናን እና የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ካለው 75 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ጎንለጎን…

በባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀመው የስርቆት ወንጀል አሳሳቢ ደረጃ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀመው የስርቆት ወንጀል አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ገለጸ፡፡   የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስተባበሪያ ሥራ…

ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 10 ወራት የሎጂስቲክስ ወጪን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን መቻሉን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር…

ከምንጊዜውም በላይ በአሁኑ ወቅት ኀብረታችን ግዴታ ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከምንጊዜውም በላይ በአሁኑ ጊዜ የአፍሪካውያን ኀብረት ግዴታችን ነው አሉ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአፍረካ ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በተቃወሰው ዓለም አቀፍ ሥርዓት የተነሳ አፍሪካ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በሕግ የማስከበር እርምጃ ከ1 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር እርምጃ ከ1 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ከ300 በላይ እና በደሴ ከተማ ከ100 የሚጠጉ ተጠርጣሪዎች…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሰላምና ፀጥታን ለማስከበር ለሰሩ የፀጥታ አካላት በተዘጋጀው የእውቅና መርሐ ግብር ለመታደም አሶሳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሰላምና ፀጥታን ለማስከበር ለሰሩ የፀጥታ አካላት በተዘጋጀው የእውቅና መርሐ ግብር ለመታደም አሶሳ ከተማ ገቡ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ወደ ከተማዋ ሲገቡ የክልሉ ርዕሰ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጥገና ማዕከሉን ዲጂታላይዝ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ማዕከሉን ”ሀንጋር” ዲጂታላይዝ ማድረጉን ገለጸ። የጥገና ማዕከሉ ወደ ዲጂታል መቀየሩ አየር መንገዱ በየአመቱ ለወረቀትና የሰው ሃይል ያወጣው የነበረውን 500 ሚሊየን ብር ያስቀራል ተብሏል።…