ዶ/ር ሊያ ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ጤናን እና የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከኖርዌይ አቻቸው ኢንግቪልድ ጀርኮል ጋር ጤናን እና የጤና መረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ካለው 75 ኛው የዓለም ጤና ጉባኤ ጎንለጎን…