Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ በጉጂ ዞን ለሚገነባው ነጌሌ አውሮፕላን ማረፊያ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ የተመራ ልዑክ በጉጂ ዞን ለሚገነባው ነጌሌ አውሮፕላን ማረፊያ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጧል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መርቆ…

በቤልጂየም የሴቶች 5 ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ምሽት በቤልጂየም በተካሄደው የሴቶች 5 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል፡፡ ኢትዮጵያዊቷ መዲና ኢሳ ርቀቱን በ15 ደቂቃ14 ሰከንድ በ01 ማይክሮ ሰከንድ በመጨረስ በቀዳሚነት አጠናቃለች፡፡ ሌላኛዋ አትሌት አሳየች…

በሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን የተዘጋጀ የሙዚቃ ሽልማት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን የተዘጋጀ የሙዚቃ ሽልማት በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ የሽልማቱ ዓላማ÷ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ዐሻራ ለማስቀጠል እና የኦሮሞን ኪነ ጥበብ ለማበረታታት መሆኑ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገልጿል፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ…

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ጋር ተወያዩ። ቋሚ ኮሚቴዎቹ በበጀት ዓመቱ በክልሉ የተለያዩ ወረዳዎች የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን አፈፃፀም ጎብኝተዋል፡፡ ኮሚቴዎቹ የልማት ፕሮጀክቶችን…

በኢትዮጵያ የሚፈጠሩ ግጭቶች ከህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ጋር የተገናኙ ናቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚፈጠሩ ግጭቶች ከህዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት ጋር እንደሚገናኙና ለዚህም ተገቢውን መፍትሄ መስጠት እንደሚገባ ምሁራን አመላከቱ፡፡ የህዳሴ ግድብ ሙሌት ወቅትን ጠብቀው የሚወረወሩት አጀንዳዎች ሕዝቡን ለማሸበር እና መንግስት…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 7 ሚሊየን ብር የሚያወጡ መሣሪያዎችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 7 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የመረጃ መሰብሰቢያ መሣሪያዎችን ሮያል ኢጂከል ካምፕ ከተሰኘ ተቋም ድጋፍ ማግኘቱን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ መሣሪያዎቹ የወንዝ ፍሰት መጠንን፣ የከርሰ ምድር ውሃ ከፍታን ፣ የአፈር እርጥበት መጠንን፣…

ኢትዮጵያና ሱዳን ያጋጠማቸውን ችግር በወንድማማችነትና በመልካም ጉርብትና መንፈስ የመፍታት አቅም አላቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሱዳን ያጋጠሟቸውን ችግሮች በወንድማማችነትና በመልካም ጉርብትና መንፈስ የመፍታት አቅም አላቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ እና ሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው በማህበራዊ…

1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 17 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥም አምስቱ ህጻናት መሆናቸውን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለተመላሽ…

ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ መድረክ በኃላ 34 የተዘጉ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ ተመልሰዋል- የሲዳማ ከልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ መድረክ በኃላ 34 የተዘጉ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መመለሳቸውን የሲዳማ ከልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ አሻግሬ ጀንበሬ “ ኢትዮጵያ ታምርት” የሚለው…

የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ121 አቅመ ደካማና አረጋውያን ቤቶችን እድሳት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በተያዘው ክረምት የ121 አቅመ ደካማና አረጋውያን ቤቶችን እድሳት ጀምሯል። ባለስልጣኑ በሁሉም ክፍለ ከተሞች የ121 ወገኖችን መኖሪያ ቤቶች ለማደስ ያቀደ ሲሆን÷ ስራውን በዛሬው ዕለት…