Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ በግብርና እና በውሃ ዘርፍ ያላትን ሃብት እንድታለማ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ በግብርና እና በውሃ ዘርፍ ያላትን ሃብት ለማልማትና ለማሳደግ የምትደርገውን ጥርት እንደሚደግፍ የባንኩ የግብርና፣ የሰው ሀብት እና ማህበራዊ ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመረታ ሰዋሰው…

የሀገርን ጥቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ ሕገ ወጥ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ሚኒስቴሩ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ ሕገ ወጥ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ከሀገርና ሕዝብ ተጠቃሚነት በተጻረረ መልኩ የግል ጥቅማቸውን ብቻ ለማረጋገጥ ጥረት የሚያደርጉ ሕገ…

14ኛው የዓለም በይነ-ዕምነት ጉባኤ በዶሃ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 14ኛው የዓለም በይነ-ዕምነት ጉባኤ "የጥላቻ ንግግር በሃይማኖታዊና በቅዱሳት መጽሐፍት እይታ" በሚል መሪ ሀሳብ በኳታር ዶሃ መካሄድ ጀመረ፡፡ ኢትዮጵያን በመወከል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ…

የሶዶ-ዲንኬ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 72 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዜ ብሔራዊ ፓርክ መዳረሻ የሆነውና በሁለት ኮንትራት ተከፍሎ በመገንባት ላይ የሚገኘው የሶዶ-ዲንኬ-ሳውላ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የመጀመሪያው ክፍል…

አመራሩ አሁን እየገጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን በጽናት በመታገል ለሁለንተናዊ ብልጽግና መረጋገጥ በትጋት እንዲሰራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ሃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ አመራሩ አሁን እየገጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን በጽናት በመታገል ለሁለንተናዊ ብልጽግና መረጋገጥ በትጋት እንዲሰራ ጠየቁ። በሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ለከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች "አዲስ…

የተመድ የሰብአዊ ድጋፍ አስተባባሪ ካትሪን ሱዚ እና የ5 አገራት አምባሳደሮች ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ድጋፍ አስተባባሪ ዶክተር ካትሪን ሱዚ ፣ የጣሊያን፣ ጃፓን ፣ ስዊዘርላንድ ፣ ቼክሪፐብሊክ እና ፊንላንድ አምባሳደሮች እና የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት፣ ዩኒሴፍ ፤ ፋኦና አይ ኦ ኤም ኃላፊዎች ረፋዱን…

ምዕራብ ዕዝ የጠላትን ኃይል ድባቅ መምታት የሚችል የሜካናይዝድ ኃይል መገንባቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራብ ዕዝ የጠላትን ኃይል ድባቅ መምታት የሚችል የሜካናይዝድ ኃይል መገንባቱን ገለፀ። በምዕራብ ዕዝ የሜካናይዝድ ክፍል አስተባባሪ ኮሎኔል ታደሰ ተበጀ እንደገለፁት÷ የተኩስ አመራሩ እና የምድብተኛ ኃይሉ ያለፈውን የጦርነት…

በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በአሻባሪው ሸኔ ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሽብርተኛው ሸኔ ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል፡፡   ነዋሪዎቹ ከፋናብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የአሸባሪው ሸኔ ቡድን በማህበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ጥፋት…