የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ በግብርና እና በውሃ ዘርፍ ያላትን ሃብት እንድታለማ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ በግብርና እና በውሃ ዘርፍ ያላትን ሃብት ለማልማትና ለማሳደግ የምትደርገውን ጥርት እንደሚደግፍ የባንኩ የግብርና፣ የሰው ሀብት እና ማህበራዊ ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት ገለጹ።
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመረታ ሰዋሰው…