ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ ገብቷል – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአማራ ክልሉ በ2014/15 የመኸር እርሻ አገልግሎት ላይ የሚውል ከ3 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አጀበ…