“አየር መንገዱ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ጋር በጋራ የሚሰራቸው የሎጂስቲክስና አቪየሽን አገልግሎቶች ለሀገር ግንባታ ቁልፍ ናቸው”- ወይዘሮ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ጋር በጋራ የሚሰራቸው የሎጂስቲክስና አቪየሽን አገልግሎቶች ለሀገር ግንባታ ቁልፍ ናቸው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተናገሩ፡፡
በአቪየሽንና ሎጂስቲክስ…