የሕንድ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ቅድሚያ በምትሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማራጮች ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ የእስያና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዶ/ር ገበየሁ ጋንጋ ከሕንድ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡
የልዑካን ቡድን አባላቱ በሕንድ ኢኮኖሚ ንግድ ድርጅት…