Fana: At a Speed of Life!

የሕንድ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ቅድሚያ በምትሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማራጮች ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምሥራቅ፣ የእስያና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዶ/ር ገበየሁ ጋንጋ ከሕንድ የቢዝነስ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልዑካን ቡድን አባላቱ በሕንድ ኢኮኖሚ ንግድ ድርጅት…

ዓለም አቀፉ የክትባት ኢኒስቲቲዩት በአፍሪካ ሶስተኛውን ማዕከል በኢትዮጵያ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የክትባት ኢኒስቲቲዩት በአፍሪካ ሶስተኛውን ማዕከል በኢትዮጵያ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቲዩት በዛሬው እለት የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በይፋ ከፍቷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ ፣ በኢትዮጵያ…

ህብረተሰቡ በሀሰት ከሚሰራጩ አፍራሽ ተልዕኮዎች እንዲጠነቀቅ የአማራ ክልል መንግሥት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ህብረተሰቡ በሀሰት ከሚሰራጩ አፍራሽ ተልዕኮዎች እንዲጠነቀቅ አሳሰበ፡፡ የአማራ ሕዝብ በከፈለው ወደር የለሽ ተጋድሎ ያስመዘገበውን ድል በመቀልበስ ለጠላቶቹ አሳልፈው በመስጠት ለዳግም ባርነት ሊዳርጉት…

የኢትዮጵያ ቡና በቀጥታ ወደ አልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና በቀጥታ ወደ በአልጄሪያ ገበያ ስለሚቀርብበት ሁኔታ ምክክር ተካሄደ፡፡ በአልጀሪያ ልዩ ጣዕም ቡና ቆልቶ ለገበያ በማቅረብ ከሚታወቀው ፌኔክ ኮፊ ኩባንያ ኃላፊዎች ጋር የኢትዮጵያን ልዩ ጣዕም ቡና ወደ አልጄሪያ…

ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ አየር ምድቡ እራሱን እያደራጀና እያዘመነ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ አየር ኃይል "ሰራዊት ሀገር እንጂ ብሄር የለውም " ከሚለው የአስተሳሰብ ለውጥ ጀምሮ በአደረጃጀት በትጥቅና ስልጠና እንዲሁም በሰው ኃይል ግንባታ እራሱን እያደራጀና እያዘመነ እንደሚገኝ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ…

1ሺህ 68 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት 1ሺህ 68 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 68 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ የተቻለ ሲሆን÷…

የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል -ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጽንፈኝነትና አክራሪነት አስተሳሰብ አለመክሰም ለግጭቶች መከሰት መንስኤ ሆኗል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ብሄርን፣ ሃይማኖትን፣ ወሰንንና ሌሎች…

ለምርመራ ወደ ውጪ የሚላኩ ናሙናዎችን የሚያስቀር የላቦራቶሪ ማሽን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምርመራ ወደውጪ የሚላኩ ናሙናዎችን የሚያስቀር የላቦራቶሪ ማሽን በጅማ ዩኒቨርሲቲ የጤና ማዕከል ተተከለ፡፡ በሪቲና ፋርማቲካል አማካይነት የተተከለው ኮባስ 6800 ማሽን በሰዓት 834 ናሙናዎችን የሚቀበል ሲሆን ፥ ወደ ውጪ አገር የሚላኩ…

በኦሮሚያ ክልል ዘጠኝ ከተሞች የቤቶች ዘመናዊ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ ነዋሪዎች የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት በተያዘው ዕቅድ መሰረት በኦሮሚያ ክልል ዘጠኝ ከተሞች ዘመናዊ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት እንደሚተገበር ተገለጸ ፡፡ ከቤቶች መረጃ አያያዝና አስተዳደር ጋር በተያያዘ የሚስተዋለው…

ቻይና ታይዋንን በኃይል ለመያዝ ከሞከረች አሜሪካ ወታደራዊ ኃይሏን ትጠቀማለች -ፕሬዚዳንት ባይደን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የታይዋን ደሴትን በኃይል ለመያዝ ከሞከረች አሜሪካ በቀጥታ ከቻይና ጋር ግጭት ውስጥ ለመግባት ዝግጁ መሆኗን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስታወቁ፡፡ ጆ ባይደን ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፉሚዮ ኪሺዳ ጋር በቶኪዮ ተገናኝተው በጋራ…