በኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ከኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች…