Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ለመመረቅ ሮቤ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በመንግስት፣ በሕዝብ እና አጋር አካላት የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ሥራ ለማስጀመር ሮቤ ገብተዋል፡፡ ከርዕሰ መተዳድር አቶ ሽመልስ ጋር የተባባሩት አረብ ኤምሬቶች…

በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በበጋ መስኖ ስንዴ የተሻለ ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በበጋ መስኖ ስንዴ የተሻለ ምርት ማግኘት መቻሉን የየክልሎቹ ግብርና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ወርቁ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷…

ጠርዝ የረገጡ ሐሳቦች ወደ መሀል እንዲመጡ እና ዜጎች እንዲተባበሩ ማድረግ ይገባል – የሃይማኖት መምህራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠርዝ የረገጡ ሀሳቦች ወደ መሀል እንዲመጡ እና ዜጎች እንዲተባበሩ ማድረግ እንደሚገባ የተለያዩ የሃይማኖት መምህራን ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የተለያዩ ሃይማኖቶች መምህራን ጠርዝ የረገጡ ሀሳቦች ወደ መሀል እንዲመጡ…

መንግስት ለከተሞች ዘላቂ ልማት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቷል- ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለከተሞች ዘላቂ ልማት ዕቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር መግባቱን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ተናገሩ፡፡ 11ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም በፖላንዷ ካቱቬሰ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሯ በፎረሙ ላይ ባደረጉት…

የካፋ ዞን በ58 ሚሊየን ብር ወጪ የገዛቸውን የእርሻ ትራክተሮች ለወረዳዎች አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፋ ዞን አስተዳደር የዞኑን አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያስችሉ 25 ትራክተሮችን ለወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች አከፋፍሏል፡፡ የእርሻ የሜካናይዜሽን እርሻ ለማስፋፋት ያግዛሉ የተባሉት የእርሻ ትራክተሮቹ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ…

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2015 በጀት ዓመት 100 ነጥብ 05 ቢሊየን ብር ረቂቅ በጀት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የከተማ አስተዳደሩ የ2015 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት የ100 ነጥብ 05 ቢሊየን ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰበው በአጠቃላይ በከተማ አስተዳደሩ ከ2015 እስከ 2017…

የአውራ አምባ ማኅበረሰብ እምነት፣ ብሔርና የፖለቲካ አመለካከት አንድ ሆነን ከመኖር እንደማያግዱን ህያው ምስክር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እምነት፣ ብሔርና የፖለቲካ አመለካከት አንድ ሆነን ከመኖር እንደማያግዱን የአውራ አምባ ማኅበረሰብ ህያው ምስክር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ከነገ ጀምሮ 1ኛ ጉባኤውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ከነገ ጀምሮ አንደኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ ያካሂደል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ የልዑካን ቡድን ሀዋሳ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በብልጽግና…

በምክትል አፈ-ጉባዔ የተመራው ልዑክ በፓን-አፍሪካ ጉባዔ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ የተመራው ባለአምስት አባላት ልዑክ ፤ በፓን-አፍሪካ ፓርላማ ጉባዔ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ዛሬ በተጀመረው ጉባዔ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቶ ሙሣ ፋቂ…

ዩኒሴፍ ለሶማሌ ክልል የተመጣጠነ ምግብ እጥረትን ለመከላከልና የውሃ አቅርቦትን ለማሻሻል ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተባበሩት መንግስት ድርጅት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የአደጋ ጊዜ ምላሽ አስተባባሪ ፒቴ ማንስፊልድ ከሚመራ ከፍተኛ የለጋሽ ድርጅቶች ልዑካን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ…