Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማስመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ አጎራባች ክልሎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል። ከባህር ዳር ከተማ ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሲዳማ ቡና ጨዋታውን 3 ለ 1 አሸንፏል። ጊት ጋትኩት፣ ይገዙ ቦጋለ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ የሲዳማን የድል ጎሎች አስቆጥረዋል።…

ቻርልስ ንዴማ በሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት አውድ ለተፈፀሙ ከባድ ጥሰቶች ባህሪ የሚመጥን መፍትሄ ለማቅረብ እየተካሄደ ያለውን ምርመራ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሀገራዊ ፅህፈት ቤት ምክትል ተጠሪ ቻርለስ ንዴማ በሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት አውድ ለተፈፀሙ ከባድ ጥሰቶች ባህሪ የሚመጥን መፍትሄ ለማቅረብ እየተካሄደ ያለው ጥልቅ ምርመራና አገር እንዲማርበት እየተሰራ ያለውን ሁሉን…

ከድባጤ እና በቂዶ ሚሊሻዎች ጋር በመተባበር የአሸባሪው ህወሓት ተላላኪዎችን መደምሰሱን የመተከል ኮማንድ ፖስት አስታወቀ

አዲ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በድባጤ እና በቂዶ ወረዳዎች የሚገኙ የጉሙዝ የሚሊሻ አባላት ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ተሰልፈው ለአሸባሪ ቡድኖች የሚላላኩ ሽፍታዎችን መደምሰሳቸውን የመተከል ኮማንድ ፖስት የተቀናጀ ግብረ ኃይል ተወካይ ኃላፊ ብርጋዴር ጀኔራል…

ግብርናን ለማሳደግ የሚያግዝ የወጣቶች የፈጠራ ውድድር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕድሜያቸው ከ18-29 የሆኑ እና በኢትዮጵያ ግብርናን ለማሻሻል የሚረዳ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ዜጎችን የሚያሳትፍ ውድድር በይፋ ተጀምሯል:: “አዩቴ ኢትዮጵያ ቻሌንጅ” የተሰኘው ይህ ውድድር÷በ ሄይፈር ኢንተርናሽናል የተዘጋጀ ሲሆን  የግብርና…

በአማራ ክልል ከ4 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል – የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ በተለያዩ ወንጀሎች የተጠረጠሩ ከ4 ሺህ 500 በላይ ተጠርጣሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የክልሉን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ…

በሣምንቱ ከ10 ሺህ ቶን በላይ ሰብዓዊ ዕርዳታ ወደ ትግራይ ክልል ደርሷል – የዓለም የምግብ ፕሮግራም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ሣምንት ከ10 ሺህ ቶን በላይ የምግብ እና የነፍሥ አድን አቅርቦቶች ትግራይ ክልል መድረሳቸውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦቶቹ በታጀቡ 163 የጭነት ተሽከርካሪዎች ሁለት ጊዜ ወደ ትግራይ ክልል መጓጓዛቸውን…

በአማራ ክልል ባለፉት አምስት አመታት ከወጪ ንግድ ከ92 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት አምስት አመታት 28 የኢንዱስትሪ መንደሮችን ወደ ስራ በማስገባት ከ92 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘት መቻሉን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ። የኢትዮጵያ ታምርት አካል የሆነው የኢንቨስትመንት…

በግጭት ምክንያት ከቀያቸው የሚፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ከ100 ሚሊየን ማለፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የሥደተኞች ኮሚሽን በግጭቶች አስገዳጅነት ከቀያቸው የሚፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ለመጀመሪያ ጊዜ ከ100 ሚሊየን ማለፉን አስታወቀ፡፡ በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የተከሰተው ጦርነት የሥደተኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን እንዲልቅ እንዳደረገው ኮሚሽኑ…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ተቋማት መልሶ ግንባታ ዳያስፖራው ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ያደረሰባቸውን የትምህርት ተቋማት መልሶ ለመገንባት ዳያስፖራው እገዛ እንዲያደርግ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥሪውን ያቀረቡት በኢንግሊዝ…