አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈውን ፕሮግራም አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈው ፕሮግራም ትግበራ ዛሬ አስጀምረዋል፡፡
በዚህም የኦሮሚያ ገጠር ቤቶች ግንባታ ማሻሻያ አዋጅ በሰሜን ሸዋ…