Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈውን ፕሮግራም አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ገጠር ቤቶችን ወደ ዘመናዊ ደረጃ ለመቀየር የተነደፈው ፕሮግራም ትግበራ ዛሬ አስጀምረዋል፡፡ በዚህም የኦሮሚያ ገጠር ቤቶች ግንባታ ማሻሻያ አዋጅ በሰሜን ሸዋ…

በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ ተቆፈረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሐረሪ ክልል በአንድ ቀን 100 ሺህ የችግኝ ጉድጓድ መቆፈሩ ተገለፀ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ÷በሐረሪ ክልል በ2014 አረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች…

ሩስያ 963 አሜሪካውያንን እና 26 ካናዳውያንን ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ 963 አሜሪካውያን እና 26 ካናዳውያን ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ ማገዷን አስታወቀች፡፡ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው፥ 963 አሜሪካውያን መቼም ቢሆን ወደ አገሯ እንዳይገቡ ያገደች ሲሆን፥ እገዳው ከተጣለባቸው አሜሪካውያን መካከል…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ውጤታማ የሆኑ ከ700በላይ አንቀሳቃሾች የደረጃ ሽግግር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከ500 ሺህ ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 14 አንቀሳቃሾች ከጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ወደ ታዳጊ መካከለኛ ባለሀብትነት ተሸጋገረዋል። የዞኑ ስራና ስልጠና መምሪያ ሀላፊ አቶ ደሴ ጥላሁን እንደተናገሩት? በዞኑ አቅም የፈጠሩ…

በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ  በተለምዶው  ” ምን አለሽ ተራ” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ  አዲስ ከተማ ክ/ከተማ  መርካቶ አካባቢ  በተለምዶው  " ምን አለሽ ተራ" ተብሎ በሚጠራው  ቦታ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡ በተከሰተው የእሳት አደጋ የንብረት ውድመት ያጋጠመ…

“በአምባሳደርነት የተሾሙት ሁለቱ ጄነራል መኮንኖች ለተቋማዊ ለውጡ ጉልህ ድርሻ ነበራቸው” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በአምባሳደርነት የተሾሙት ለአምሳደር ጀኔራል ባጫ ደበሌ እና አምባሳደር ጀኔራል ሀሰን ኢብራሂም ለሀገር መከላከያ ተቋማዊ ለውጥ ጉልህ ድርሻ እንደነበራቸው ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ለአምሳደር ጀኔራል ባጫ ደበሌ እና ለአምባሳደር…

በሀሰተኛ መረጃና ፕሮፖጋንዳ የዓለምአቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ለመሳብ የሚደረግ ጥረት ቦታ እንደሌለው መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀሰተኛ መረጃና ፕሮፖጋንዳ የዓለምአቀፉን ማህበረሰብ ትኩረት ለመሳብ የሚደረግ ጥረት ቦታ የለውም ሲል መንግስት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ አሸባሪው የትህነግ ቡድን ትክክለኛ ማንነቱን የዓለም…

“የሸዋል ኢድ” የሐረሪ ክልል ባለሥልጣናት እና ዳያስፖራዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪዎች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የሸዋል ኢድ የሐረሪ ክልል ባለሥልጣናት እና ዳያስፖራዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው። በዓሉ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ነው እየተከበረ ያለው። በበዓሉ የሐረሪ ክልል…

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ክልል እየተከናወኑ ያሉ የአትክልትና ፍራፍሬ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በቡታጅራ ማዕከል ሲሰለጥኑ የነበሩት የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች በጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ በሞዴል አርሶ አደሮች እየለማ ያለውን የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ። የዞኑ አርሶ አደሮች በተለይ አቮካዶ በማልማት ወደ ውጭ…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 823 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 823 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምርቃ ስነ ስርዓቱ የተማሪ ወላጆችን ጨምሮ የተለያዩ ባድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ ከተመራቂዎች መካከልም 293ቱ ሴቶች…