Fana: At a Speed of Life!

ዳያስፖራው በኢንቨስትመንት ዘርፍ እያከናወነ ያለው ተሳትፎ ማደጉና የስራ ዕድል እየፈጠረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው በኢንቨስትመንት ዘርፍ እያከናወነ ያለው ተሳትፎና ተነሳሽነት እያደገ እና የስራ ዕድል እየፈጠረ መሆኑን የዳያስፖራ ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ ኤጀንሲው “ከኢድ እስከ ኢድ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን ተከትሎ ከኖርዌይና…

የሶማሌ ክልል አመራሮች በደጋህሌ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌና በክልሉ ምክር ቤት አፈጉ ባኤ ወይዘሮ አያን አብዲ የተመራ የልዑካን ቡድን በደጋህሌ ከተማ የሚገኙ ፋብሪካዎችንና የአትክልትና ፍራፍሬ ማሳዎችን ጎበኘ፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ዛሬ በጽሕት…

በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አዲስ ከተመረጡት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ሃሰን ከአዲሱ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸው ተገልጿል፡፡…

ቱርክ በስዊድን እና ፊንላንድ የኔቶ አባልነት ጥያቄ ላይ ድምፅ እንዳይሰጥ አገደች

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን እና ፊንላንድ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ለመሆን ዛሬ በይፋ ባቀረቡት የጽሑፍ ማመልከቻ ላይ ቱርክ ባለመስማማቷ ሂደቱ እንዲታገድ ማድረጓ ተገለጸ። ስዊድን እና ፊንላንድ የወታደራዊ ቃል ኪዳኑ…

በአበርገሌ ወረዳ በአሸባሪው ህወሓት ቁጥጥር ስር በሚገኙ 12 ቀበሌዎች በተቀሰቀሰ ወረርሽኝ ህፃናት ለሞት እየተዳረጉ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አበርገሌ ወረዳ አሸባሪው ህወሓት በወረራ በያዛቸው 12 ቀበሌዎች ውስጥ በተቀሰቀሰ ወረርሽኝ ህፃናት ለሞት እየተዳረጉ በመሆኑ መንግስት ከዓለም አቀፍ ድንበር የለሽ የህክምና ተቋማት ጋር በመነጋገር አፋጣኝ ምላሽ…

በደራሼ ልዩ ወረዳ በተከሰተው ግጭት እጃቸው እንዳለባቸው የተጠረጠሩ ከ300 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ በቅርቡ በተከሰተው ግጭት እጃቸው እንዳለባቸው የተጠረጠሩ ከ300 በላይ ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2015ቱ ውድድር መስከረም 20 ቀን ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2015ቱ ውድድር የፊታችን መስከረም 20 ቀን እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል፡፡ የክረምቱ የዝውውር መስኮትም የፊታችን ሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም…

1 ሺህ 22 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 22 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ ከተመላሾች ውስጥም 108 ሴቶች ሲሆኑ ÷ ዘጠኝ ሚሆኑት ደግሞ ህጻናት መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

የአማራ ክልል የተረጋጋና ዘላቂ ልማት ለማከናወን የሚያስችል ጠንካራ የህግ ማስከበር ስራ እየሰራ ነው – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የተረጋጋና ዘላቂ ልማት የሚከናወንበትና ዜጎች ያለምንም የጸጥታ ስጋት ወጥተው የሚገቡበት እንዲሆን ጠንካራ የህግ ማስከበር ስራ እየሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ። ዶክተር ይልቃል…