በሐረሪ ክልል 80 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በያዝነው ክረምት 80 ሺህ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ እንደሚከናወን የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ደሊላ ዩሱፍ እንደገለጹት በሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራም÷ በከተማና…